Header Include

Traducción al amárico- Mohamed Sadeq

Traducción por el jeque Muhammad Sadeq y Muhammad Ath-Thany Habib. Desarrollada bajo la supervisión del Centro Rowad Al-Taryamah. Se permite acceder a la traducción original con el propósito de brindar opiniones, evaluación y desarrollo continuo.

QR Code https://quran.islamcontent.com/es/amharic_sadiq

أَلَمۡ نَشۡرَحۡ لَكَ صَدۡرَكَ

ልብህን ለአንተ አላሰፋንልህምን? (አስፍተንልሃል)፡፡

ልብህን ለአንተ አላሰፋንልህምን? (አስፍተንልሃል)፡፡

وَوَضَعۡنَا عَنكَ وِزۡرَكَ

ሸክምህንም ካንተ አውርደንልሃል፡፡

ሸክምህንም ካንተ አውርደንልሃል፡፡

ٱلَّذِيٓ أَنقَضَ ظَهۡرَكَ

ያንን ጀርባህን ያከበደውን (ሸክም)፡፡

ያንን ጀርባህን ያከበደውን (ሸክም)፡፡

وَرَفَعۡنَا لَكَ ذِكۡرَكَ

መወሳትህንም ላንተ ከፍ አድርገንልሃል፡፡

መወሳትህንም ላንተ ከፍ አድርገንልሃል፡፡

فَإِنَّ مَعَ ٱلۡعُسۡرِ يُسۡرًا

ከችግርም ጋር ምቾት አልለ፡፡

ከችግርም ጋር ምቾት አልለ፡፡

إِنَّ مَعَ ٱلۡعُسۡرِ يُسۡرٗا

ከችግር ጋር በእርግጥ ምቾት አልለ፡፡

ከችግር ጋር በእርግጥ ምቾት አልለ፡፡

فَإِذَا فَرَغۡتَ فَٱنصَبۡ

በጨረስክም ጊዜ ልፋ፡፡ (ቀጥል)፡፡

በጨረስክም ጊዜ ልፋ፡፡ (ቀጥል)፡፡

وَإِلَىٰ رَبِّكَ فَٱرۡغَب

ወደ ጌታህም ብቻ ከጅል፡፡

ወደ ጌታህም ብቻ ከጅል፡፡
Footer Include