Amharic translation - Africa Academy
Terjemahan Makna Al-Qur'an al-Karim
Translated by Muhammad Zain Zahruddin. Published by Africa Academy
قُلۡ هُوَ ٱللَّهُ أَحَدٌ
1. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ! እንዲህ) በል፡ -እርሱ አላህ አንድ ብቻ ነው::
1. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ! እንዲህ) በል፡ -እርሱ አላህ አንድ ብቻ ነው::
ٱللَّهُ ٱلصَّمَدُ
2.አላህ የሁሉ ነገር መጠጊያ ነው::
2.አላህ የሁሉ ነገር መጠጊያ ነው::
لَمۡ يَلِدۡ وَلَمۡ يُولَدۡ
3.አልወለደም፤ አልተወለደምም::
3.አልወለደም፤ አልተወለደምም::
وَلَمۡ يَكُن لَّهُۥ كُفُوًا أَحَدُۢ
4. ለእርሱም አንድም ብጤ የለዉም።
4. ለእርሱም አንድም ብጤ የለዉም።
share_via