അംഹാരിക് പരിഭാഷ - ആഫ്രിക്ക അക്കാദമി
വിശുദ്ധ ഖുർആൻ അർത്ഥവിവർത്തനം
മൊഴിമാറ്റം മുഹമ്മദ് സെയിൻ സഹ്റുദ്ദീൻ. ആഫ്രിക്ക അക്കാദമി പ്രസിദ്ധീകരണം.
وَٱلۡعَصۡرِ
1. በጊዜ እምላለሁ፤
1. በጊዜ እምላለሁ፤
إِنَّ ٱلۡإِنسَٰنَ لَفِي خُسۡرٍ
2. ሰው ሁሉ በእርግጥ በኪሳራ ውስጥ ነው::
2. ሰው ሁሉ በእርግጥ በኪሳራ ውስጥ ነው::
إِلَّا ٱلَّذِينَ ءَامَنُواْ وَعَمِلُواْ ٱلصَّٰلِحَٰتِ وَتَوَاصَوۡاْ بِٱلۡحَقِّ وَتَوَاصَوۡاْ بِٱلصَّبۡرِ
3. እነዚያ በአላህ በትክክል ያመኑትና መልካሞችን የሰሩ፤ በእውነትም ላይ አደራ የተባባሉ፤ በመታገስም ላይ አደራ የተባባሉ ብቻ ሲቀሩ::
3. እነዚያ በአላህ በትክክል ያመኑትና መልካሞችን የሰሩ፤ በእውነትም ላይ አደራ የተባባሉ፤ በመታገስም ላይ አደራ የተባባሉ ብቻ ሲቀሩ::
share_via