امهري ژباړه - د افریقا اکاډمي

د قرآن کریم د ماناګانو ژباړه

محمد زین زهرالدین ژباړلی دی . د افریقا اکاډمۍ لخوا خپره شوې.

QR Code https://quran.islamcontent.com/ps/amharic_zain

وَيۡلٞ لِّكُلِّ هُمَزَةٖ لُّمَزَةٍ

1. ለሐሜተኛ፤ ለዘላፊ፤ (ለአሽሟጣጭ ሁሉ) ወዮለት::

1. ለሐሜተኛ፤ ለዘላፊ፤ (ለአሽሟጣጭ ሁሉ) ወዮለት::

ٱلَّذِي جَمَعَ مَالٗا وَعَدَّدَهُۥ

2. ለዚያ ገንዘብን የሰበሰበና የቆጣጠረው (ያደለበዉም) ለሆነ ሁሉ፡፡

2. ለዚያ ገንዘብን የሰበሰበና የቆጣጠረው (ያደለበዉም) ለሆነ ሁሉ፡፡

يَحۡسَبُ أَنَّ مَالَهُۥٓ أَخۡلَدَهُۥ

3. ገንዘቡ በዚህች ዓለም ዘውታሪ እንደሚያደርገው ያስባል።

3. ገንዘቡ በዚህች ዓለም ዘውታሪ እንደሚያደርገው ያስባል።

كَلَّاۖ لَيُنۢبَذَنَّ فِي ٱلۡحُطَمَةِ

4. በጭራሽ፤ አውዳሚና የምትፈጭ በሆነችው እሳት ውስጥ በእርግጥ ይጣላል።

4. በጭራሽ፤ አውዳሚና የምትፈጭ በሆነችው እሳት ውስጥ በእርግጥ ይጣላል።

وَمَآ أَدۡرَىٰكَ مَا ٱلۡحُطَمَةُ

5. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!) የምትፈጨዋም ምን እንደሆነች ምን አሳወቀህ?

5. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!) የምትፈጨዋም ምን እንደሆነች ምን አሳወቀህ?

نَارُ ٱللَّهِ ٱلۡمُوقَدَةُ

6. የተቀጣጠለችው የአላህ እሳት ናት::

6. የተቀጣጠለችው የአላህ እሳት ናት::

ٱلَّتِي تَطَّلِعُ عَلَى ٱلۡأَفۡـِٔدَةِ

7. ያቺ በልቦች ላይ እንኳን ሳይቀር የምትዘልቅ የሆነች::

7. ያቺ በልቦች ላይ እንኳን ሳይቀር የምትዘልቅ የሆነች::

إِنَّهَا عَلَيۡهِم مُّؤۡصَدَةٞ

8. እርሷ በእርግጥ በእነርሱ ላይ የተዘጋች ናት::

8. እርሷ በእርግጥ በእነርሱ ላይ የተዘጋች ናት::

فِي عَمَدٖ مُّمَدَّدَةِۭ

9. በተዘረጋች አዕማድ ውስጥ የተዘጋች ናት::

9. በተዘረጋች አዕማድ ውስጥ የተዘጋች ናት::