Tradução do amárico - Academia África
Tradução dos significados do Nobre Alcorão
Tradução - Muhammad Zain Zaher Al-Din. Publicado pela Academia da África.
أَلَمۡ تَرَ كَيۡفَ فَعَلَ رَبُّكَ بِأَصۡحَٰبِ ٱلۡفِيلِ
1. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!) ጌታህ አላህ በዝሆኑ ባለቤቶች ላይ እንዴት እንደሰራ አላወቅክምን?
1. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!) ጌታህ አላህ በዝሆኑ ባለቤቶች ላይ እንዴት እንደሰራ አላወቅክምን?
أَلَمۡ يَجۡعَلۡ كَيۡدَهُمۡ فِي تَضۡلِيلٖ
2. ተንኮላቸውን በጥፋት ውስጥ ከንቱ አላደረገምን?
2. ተንኮላቸውን በጥፋት ውስጥ ከንቱ አላደረገምን?
وَأَرۡسَلَ عَلَيۡهِمۡ طَيۡرًا أَبَابِيلَ
3. በእነርሱ ላይ መንጎች የሆኑን ወፎችንም ላከ።
3. በእነርሱ ላይ መንጎች የሆኑን ወፎችንም ላከ።
تَرۡمِيهِم بِحِجَارَةٖ مِّن سِجِّيلٖ
4. ከተጠበሰ ጭቃ የሆነን ጠጠር የምትወረውርባቸውን የሆነችን (አእዋፍ)
4. ከተጠበሰ ጭቃ የሆነን ጠጠር የምትወረውርባቸውን የሆነችን (አእዋፍ)
فَجَعَلَهُمۡ كَعَصۡفٖ مَّأۡكُولِۭ
5. እና ቅጠሉ እንደ ተበላ አዝመራ አደረጋቸው
5. እና ቅጠሉ እንደ ተበላ አዝመራ አደረጋቸው
share_via