අම්හාරික් පරිවර්තනය - අප්රිකානු ඇකඩමිය
ශුද්ධ වූ කුර්ආනයේ අර්ථයන්හි පරිවර්තනය
සෙයින් සහර් අද් දීන් විසින් පරිවර්තනය කරන ලදී. අප්රිකානු ඇකඩමිය විසින් නිකුත් කරන ලදී.
قُلۡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلۡكَٰفِرُونَ
1. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!)- (ለካሓዲያን እንዲህ) በላቸው፡- እናንተ ከሓዲያን ሆይ!
1. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!)- (ለካሓዲያን እንዲህ) በላቸው፡- እናንተ ከሓዲያን ሆይ!
لَآ أَعۡبُدُ مَا تَعۡبُدُونَ
2.ያንን የምትገዙትን (ጣዖት አሁን) አልገዛም::
2.ያንን የምትገዙትን (ጣዖት አሁን) አልገዛም::
وَلَآ أَنتُمۡ عَٰبِدُونَ مَآ أَعۡبُدُ
3.እናንተም እኔ የምገዛውን (አምላክ አሁን) ተገዢዎች አይደላችሁም::
3.እናንተም እኔ የምገዛውን (አምላክ አሁን) ተገዢዎች አይደላችሁም::
وَلَآ أَنَا۠ عَابِدٞ مَّا عَبَدتُّمۡ
4. እኔም ያንን የተገዛችሁትን (ወደ ፊት) ተገዢ አይደለሁም::
4. እኔም ያንን የተገዛችሁትን (ወደ ፊት) ተገዢ አይደለሁም::
وَلَآ أَنتُمۡ عَٰبِدُونَ مَآ أَعۡبُدُ
5. እናንተም እኔ የምገዛውን (ወደ ፊት) ተገዢዎች አይደላችሁም::
5. እናንተም እኔ የምገዛውን (ወደ ፊት) ተገዢዎች አይደላችሁም::
لَكُمۡ دِينُكُمۡ وَلِيَ دِينِ
6. እናንተ የራሳችሁ ሃይማኖት አላችሁ:: እኔም የራሴ ሃይማኖት አለኝ -በላቸው::
6. እናንተ የራሳችሁ ሃይማኖት አላችሁ:: እኔም የራሴ ሃይማኖት አለኝ -በላቸው::
share_via