Përkthimi Emherisht - Muhamed Sadik
Përkthimi i kuptimeve të Kur'anit Fisnik
Përkthyen shejh Muhamed Sadik dhe Muhamed eth-Thani Habib. Realizimi i kësaj vepre u bë i mundur nën mbikëqyrjen e Qendrës "Ruvvad et-Terxhemeh". Ofrohet studimi i origjinalit të përkthimit me qëllim dhënien e opinionit, vlerësimin dhe përmirësimin e vazhdueshëm.
أَرَءَيۡتَ ٱلَّذِي يُكَذِّبُ بِٱلدِّينِ
ያንን በምርመራው የሚያስተባብለውን አየህን? (ዐወቅከውን?)
ያንን በምርመራው የሚያስተባብለውን አየህን? (ዐወቅከውን?)
فَذَٰلِكَ ٱلَّذِي يَدُعُّ ٱلۡيَتِيمَ
ይህም ያ የቲምን በኀይል የሚገፈትረው፤
ይህም ያ የቲምን በኀይል የሚገፈትረው፤
وَلَا يَحُضُّ عَلَىٰ طَعَامِ ٱلۡمِسۡكِينِ
ድኻንም በማብላት ላይ የማያግባባው ሰው ነው፡፡
ድኻንም በማብላት ላይ የማያግባባው ሰው ነው፡፡
فَوَيۡلٞ لِّلۡمُصَلِّينَ
ወዮላቸው ለሰጋጆች፡፡
ወዮላቸው ለሰጋጆች፡፡
ٱلَّذِينَ هُمۡ عَن صَلَاتِهِمۡ سَاهُونَ
ለእነዚያ እነርሱ ከስግደታቸው ዘንጊዎች ለኾኑት፤ (ሰጋጆች)፡፡
ለእነዚያ እነርሱ ከስግደታቸው ዘንጊዎች ለኾኑት፤ (ሰጋጆች)፡፡
ٱلَّذِينَ هُمۡ يُرَآءُونَ
ለእነዚያ እነርሱ ይዩልኝ ባዮች ለኾኑት፡፡
ለእነዚያ እነርሱ ይዩልኝ ባዮች ለኾኑት፡፡
وَيَمۡنَعُونَ ٱلۡمَاعُونَ
የዕቃ ትውስትንም (ሰዎችን) የሚከለክሉ ለኾኑት (ወዮላቸው)፡፡
የዕቃ ትውስትንም (ሰዎችን) የሚከለክሉ ለኾኑት (ወዮላቸው)፡፡
share_via