Header Include

Amharic translation - Africa Academy

Translated by Muhammad Zain Zahruddin. Published by Africa Academy

QR Code https://quran.islamcontent.com/am/amharic_zain

تَبَّتۡ يَدَآ أَبِي لَهَبٖ وَتَبَّ

1. የአቡ ለሀብ ሁለት እጆች ከሰሩ፤ (ጠፉ)፤ እርሱም ጠፋ።

1. የአቡ ለሀብ ሁለት እጆች ከሰሩ፤ (ጠፉ)፤ እርሱም ጠፋ።

مَآ أَغۡنَىٰ عَنۡهُ مَالُهُۥ وَمَا كَسَبَ

2.ገንዘቡም ያም ያፈራው ሁሉ ምንም አልጠቀመዉም

2.ገንዘቡም ያም ያፈራው ሁሉ ምንም አልጠቀመዉም

سَيَصۡلَىٰ نَارٗا ذَاتَ لَهَبٖ

3.የመንቀልቀል ባለቤት የሆነችን እሳት በእርግጥ ይገባል::

3.የመንቀልቀል ባለቤት የሆነችን እሳት በእርግጥ ይገባል::

وَٱمۡرَأَتُهُۥ حَمَّالَةَ ٱلۡحَطَبِ

4.ሚስቱም ትገባለች፤ እንጨት ተሸካሚዋ።

4.ሚስቱም ትገባለች፤ እንጨት ተሸካሚዋ።

فِي جِيدِهَا حَبۡلٞ مِّن مَّسَدِۭ

5.በአንገቷ ላይ የጭረት ገመድ ያለባት ስትሆን ትገባለች::

5.በአንገቷ ላይ የጭረት ገመድ ያለባት ስትሆን ትገባለች::
Footer Include