وەرگێڕاوی ئەمهەری - محمد سادق

وەرگێڕانی ماناکانی قورئانی پیرۆز

وەرگێڕان: شیخ محمد صادق و محمد الثاني حبيب. پەرەیپێدراوە بە سەرپەرشتیاری ناوەندی ڕوواد بۆ وەرگێڕان، پیشاندانی وەرگێڕاوە سەرەکیەکە لەبەردەستە بۆ ڕا دەربڕین لەسەری وهەڵسەنگاندنی وپێشنیارکردنی پەرەپێدانی بەردەوام.

QR Code https://quran.islamcontent.com/ku/amharic_sadiq

أَلَمۡ تَرَ كَيۡفَ فَعَلَ رَبُّكَ بِأَصۡحَٰبِ ٱلۡفِيلِ

በዝሆኑ ባለቤቶች ጌታህ እንዴት እንደሠራ አላወቅህምን? [1]

[1] ይህ ምእራፍ ከሃዲዎች ከዕባን ለመፍረስ በዝሆን የታጀበ ትልቅ ጦርነት አደራጅተው ሄደው እዚያ ስደርሱ አላህ የዋፎች ሰራዊት ለቆባቸው ደመሰሳቸው። ይህ ምእራፍ ስለዚህ ታርክ ያወሳል።
በዝሆኑ ባለቤቶች ጌታህ እንዴት እንደሠራ አላወቅህምን? [1]

أَلَمۡ يَجۡعَلۡ كَيۡدَهُمۡ فِي تَضۡلِيلٖ

ተንኮላቸውን በጥፋት ውስጥ (ከንቱ) አላደረገምን? (አድርጓል)፡፡

ተንኮላቸውን በጥፋት ውስጥ (ከንቱ) አላደረገምን? (አድርጓል)፡፡

وَأَرۡسَلَ عَلَيۡهِمۡ طَيۡرًا أَبَابِيلَ

በእነርሱም ላይ መንጎች የኾኑን ዎፎች ላከ፡፡

በእነርሱም ላይ መንጎች የኾኑን ዎፎች ላከ፡፡

تَرۡمِيهِم بِحِجَارَةٖ مِّن سِجِّيلٖ

ከተጠበሰ ጭቃ በኾነ ድንጋይ የምትወረውርባቸው የኾነችን፤ (አዕዋፍ)፡፡

ከተጠበሰ ጭቃ በኾነ ድንጋይ የምትወረውርባቸው የኾነችን፤ (አዕዋፍ)፡፡

فَجَعَلَهُمۡ كَعَصۡفٖ مَّأۡكُولِۭ

ቅጠሉ እንደ ተበላ አዝመራም አደረጋቸው፡፡

ቅጠሉ እንደ ተበላ አዝመራም አደረጋቸው፡፡