وەرگێڕاوی ئەمهەری - محمد سادق

وەرگێڕانی ماناکانی قورئانی پیرۆز

وەرگێڕان: شیخ محمد صادق و محمد الثاني حبيب. پەرەیپێدراوە بە سەرپەرشتیاری ناوەندی ڕوواد بۆ وەرگێڕان، پیشاندانی وەرگێڕاوە سەرەکیەکە لەبەردەستە بۆ ڕا دەربڕین لەسەری وهەڵسەنگاندنی وپێشنیارکردنی پەرەپێدانی بەردەوام.

QR Code https://quran.islamcontent.com/ku/amharic_sadiq

وَٱلتِّينِ وَٱلزَّيۡتُونِ

በበለስና በዘይት ወይራ እምላለሁ፡፡

በበለስና በዘይት ወይራ እምላለሁ፡፡

وَطُورِ سِينِينَ

በሲኒን ተራራም፤

በሲኒን ተራራም፤

وَهَٰذَا ٱلۡبَلَدِ ٱلۡأَمِينِ

በዚህ በጸጥተኛው አገርም (እምላለሁ)፡፡

በዚህ በጸጥተኛው አገርም (እምላለሁ)፡፡

لَقَدۡ خَلَقۡنَا ٱلۡإِنسَٰنَ فِيٓ أَحۡسَنِ تَقۡوِيمٖ

ሰውን በጣም በአማረ አቋም ላይ ፈጠርነው፡፡

ሰውን በጣም በአማረ አቋም ላይ ፈጠርነው፡፡

ثُمَّ رَدَدۡنَٰهُ أَسۡفَلَ سَٰفِلِينَ

ከዚያም (ከፊሉን) ከዝቅተኞች ሁሉ በታች አድርገን መለስነው፡፡

ከዚያም (ከፊሉን) ከዝቅተኞች ሁሉ በታች አድርገን መለስነው፡፡

إِلَّا ٱلَّذِينَ ءَامَنُواْ وَعَمِلُواْ ٱلصَّٰلِحَٰتِ فَلَهُمۡ أَجۡرٌ غَيۡرُ مَمۡنُونٖ

ግን እነዚያ ያመኑት መልካሞችንም የሠሩት ለእነርሱ ተቆራጭ ያልኾነ ምንዳ አልላቸው፡፡

ግን እነዚያ ያመኑት መልካሞችንም የሠሩት ለእነርሱ ተቆራጭ ያልኾነ ምንዳ አልላቸው፡፡

فَمَا يُكَذِّبُكَ بَعۡدُ بِٱلدِّينِ

ታዲያ ከዚህ በኋላ በፍርዱ ምን አስተባባይ አደረገህ?

ታዲያ ከዚህ በኋላ በፍርዱ ምን አስተባባይ አደረገህ?

أَلَيۡسَ ٱللَّهُ بِأَحۡكَمِ ٱلۡحَٰكِمِينَ

አላህ ከፈራጆች ሁሉ ይበልጥ ፈራጅ አይደለምን? (ነው)፡፡

አላህ ከፈራጆች ሁሉ ይበልጥ ፈራጅ አይደለምን? (ነው)፡፡