Header Include

Ibisobanuro bya Qur'an Ntagatifu mu rurimi rw'iki Amharike - Muhammad Sadeq.

Byasobanuwe na Sheikh Muhammad Sadeq na Muhammad Ath-Thany Habib. Byakosowe bihagarariwe n'ikigo Rowad cy'ubusobanuzi, hatangwa uburenganzira bwo gusoma umwimerere wabyo hagamijwe gutanga ibitekerezo no kubinonosora no kubiteza imbere mu buryo buhoraho.

QR Code https://quran.islamcontent.com/rw/amharic_sadiq

أَلَمۡ نَشۡرَحۡ لَكَ صَدۡرَكَ

ልብህን ለአንተ አላሰፋንልህምን? (አስፍተንልሃል)፡፡

ልብህን ለአንተ አላሰፋንልህምን? (አስፍተንልሃል)፡፡

وَوَضَعۡنَا عَنكَ وِزۡرَكَ

ሸክምህንም ካንተ አውርደንልሃል፡፡

ሸክምህንም ካንተ አውርደንልሃል፡፡

ٱلَّذِيٓ أَنقَضَ ظَهۡرَكَ

ያንን ጀርባህን ያከበደውን (ሸክም)፡፡

ያንን ጀርባህን ያከበደውን (ሸክም)፡፡

وَرَفَعۡنَا لَكَ ذِكۡرَكَ

መወሳትህንም ላንተ ከፍ አድርገንልሃል፡፡

መወሳትህንም ላንተ ከፍ አድርገንልሃል፡፡

فَإِنَّ مَعَ ٱلۡعُسۡرِ يُسۡرًا

ከችግርም ጋር ምቾት አልለ፡፡

ከችግርም ጋር ምቾት አልለ፡፡

إِنَّ مَعَ ٱلۡعُسۡرِ يُسۡرٗا

ከችግር ጋር በእርግጥ ምቾት አልለ፡፡

ከችግር ጋር በእርግጥ ምቾት አልለ፡፡

فَإِذَا فَرَغۡتَ فَٱنصَبۡ

በጨረስክም ጊዜ ልፋ፡፡ (ቀጥል)፡፡

በጨረስክም ጊዜ ልፋ፡፡ (ቀጥል)፡፡

وَإِلَىٰ رَبِّكَ فَٱرۡغَب

ወደ ጌታህም ብቻ ከጅል፡፡

ወደ ጌታህም ብቻ ከጅል፡፡
Footer Include