Header Include

Amharic translation - Muhammad Sadiq

Translated by Sh. Muhammed Sadiq and Muhammed Sani Habib and developed under the supervision of Rowwad Translation Center. The original translation is available for review, evaluation, and continuous development.

QR Code https://quran.islamcontent.com/sw/amharic_sadiq

إِذَا زُلۡزِلَتِ ٱلۡأَرۡضُ زِلۡزَالَهَا

ምድር (በኀይል) መንቀጥቀጥዋን በተንቀጠቀጠች ጊዜ፤

ምድር (በኀይል) መንቀጥቀጥዋን በተንቀጠቀጠች ጊዜ፤

وَأَخۡرَجَتِ ٱلۡأَرۡضُ أَثۡقَالَهَا

ምድር ሸክሞችዋን ባወጣችም ጊዜ፤

ምድር ሸክሞችዋን ባወጣችም ጊዜ፤

وَقَالَ ٱلۡإِنسَٰنُ مَا لَهَا

ሰውም ምን ኾነች? ባለ ጊዜ፤

ሰውም ምን ኾነች? ባለ ጊዜ፤

يَوۡمَئِذٖ تُحَدِّثُ أَخۡبَارَهَا

በዚያ ቀን ወሬዎችዋን ትናገራለች፡፡

በዚያ ቀን ወሬዎችዋን ትናገራለች፡፡

بِأَنَّ رَبَّكَ أَوۡحَىٰ لَهَا

ጌታህ ለእርሷ በማሳወቁ ምክንያት፡፡

ጌታህ ለእርሷ በማሳወቁ ምክንያት፡፡

يَوۡمَئِذٖ يَصۡدُرُ ٱلنَّاسُ أَشۡتَاتٗا لِّيُرَوۡاْ أَعۡمَٰلَهُمۡ

በዚያ ቀን ሰዎች ሥራዎቻቸውን (ምንዳዋን) እንዲያዩ ይደረጉ ዘንድ (እንደየሥራቸው) የተለያዩ ኾነው (ከመቆሚያው ስፍራ) ይመለሳሉ፡፡

በዚያ ቀን ሰዎች ሥራዎቻቸውን (ምንዳዋን) እንዲያዩ ይደረጉ ዘንድ (እንደየሥራቸው) የተለያዩ ኾነው (ከመቆሚያው ስፍራ) ይመለሳሉ፡፡

فَمَن يَعۡمَلۡ مِثۡقَالَ ذَرَّةٍ خَيۡرٗا يَرَهُۥ

የብናኝ ክብደት ያክልም መልካምን የሠራ ሰው ያገኘዋል፡፡

የብናኝ ክብደት ያክልም መልካምን የሠራ ሰው ያገኘዋል፡፡

وَمَن يَعۡمَلۡ مِثۡقَالَ ذَرَّةٖ شَرّٗا يَرَهُۥ

የብናኝ ክብደት ያክልም ክፉን የሠራ ሰው ያገኘዋል፡፡

የብናኝ ክብደት ያክልም ክፉን የሠራ ሰው ያገኘዋል፡፡
Footer Include