Header Include

Amharic translation - Muhammad Sadiq

Translated by Sh. Muhammed Sadiq and Muhammed Sani Habib and developed under the supervision of Rowwad Translation Center. The original translation is available for review, evaluation, and continuous development.

QR Code https://quran.islamcontent.com/tg/amharic_sadiq

قُلۡ أَعُوذُ بِرَبِّ ٱلۡفَلَقِ

በል «በተፈልቃቂው ጎህ ጌታ እጠበቃለሁ፡፡

በል «በተፈልቃቂው ጎህ ጌታ እጠበቃለሁ፡፡

مِن شَرِّ مَا خَلَقَ

«ከፈጠረው ፍጡር ሁሉ ክፋት፡፡

«ከፈጠረው ፍጡር ሁሉ ክፋት፡፡

وَمِن شَرِّ غَاسِقٍ إِذَا وَقَبَ

«ከሌሊትም ክፋት ባጨለመ ጊዜ፤

«ከሌሊትም ክፋት ባጨለመ ጊዜ፤

وَمِن شَرِّ ٱلنَّفَّٰثَٰتِ فِي ٱلۡعُقَدِ

«በተቋጠሩ (ክሮች) ላይ ተፊዎች ከኾኑት (ደጋሚ) ሴቶችም ክፋት፡፡

«በተቋጠሩ (ክሮች) ላይ ተፊዎች ከኾኑት (ደጋሚ) ሴቶችም ክፋት፡፡

وَمِن شَرِّ حَاسِدٍ إِذَا حَسَدَ

«ከምቀኛም ክፋት በተመቀኘ ጊዜ፤ (እጠበቃለሁ በል)፡፡»

«ከምቀኛም ክፋት በተመቀኘ ጊዜ፤ (እጠበቃለሁ በል)፡፡»
Footer Include