Header Include

Амҳарийча таржима - Муҳаммад Содиқ

Шайх Муҳаммад Содиқ ва Муҳаммад Соний Ҳабиб томонидан таржима қилинган. Руод таржима маркази назорати остида ривожлантирилган, асл таржимани кўриб чиқиш, баҳолаш ва доимий ривожлантириш мақсадида мавжуд.

QR Code https://quran.islamcontent.com/uz/amharic_sadiq

تَبَّتۡ يَدَآ أَبِي لَهَبٖ وَتَبَّ

የአቡ ለሀብ ሁለት እጆች ከሰሩ (ጠፉ፤ እርሱ) ከሰረም፡፡

የአቡ ለሀብ ሁለት እጆች ከሰሩ (ጠፉ፤ እርሱ) ከሰረም፡፡

مَآ أَغۡنَىٰ عَنۡهُ مَالُهُۥ وَمَا كَسَبَ

ከእርሱ ገንዘቡና ያም ያፈራው ሁሉ ምንም አልጠቀመውም፡፡

ከእርሱ ገንዘቡና ያም ያፈራው ሁሉ ምንም አልጠቀመውም፡፡

سَيَصۡلَىٰ نَارٗا ذَاتَ لَهَبٖ

የመንቀልቀል ባለቤት የኾነችን እሳት በእርግጥ ይገባል፡፡

የመንቀልቀል ባለቤት የኾነችን እሳት በእርግጥ ይገባል፡፡

وَٱمۡرَأَتُهُۥ حَمَّالَةَ ٱلۡحَطَبِ

ሚስቱም (ትገባለች)፤ እንጨት ተሸካሚ ስትኾን፡፡

ሚስቱም (ትገባለች)፤ እንጨት ተሸካሚ ስትኾን፡፡

فِي جِيدِهَا حَبۡلٞ مِّن مَّسَدِۭ

በአንገትዋ ላይ ከጭረት የኾነ ገመድ ያለባት ስትኾን፡፡

በአንገትዋ ላይ ከጭረት የኾነ ገመድ ያለባት ስትኾን፡፡
Footer Include