Bản dịch tiếng Amharic - Muhammad Sadiq
Dịch thuật ý nghĩa Kinh Qur'an
Người dịch Sheikh Muhammad Sadiq và Muhammad Thani Habib, được phát triển dưới sự giám sát của Trung tâm Dịch thuật Rowad, và có thể tham khảo bản dịch gốc để đưa ra ý kiến, đánh giá và phát triển liên tục.
أَرَءَيۡتَ ٱلَّذِي يُكَذِّبُ بِٱلدِّينِ
ያንን በምርመራው የሚያስተባብለውን አየህን? (ዐወቅከውን?)
ያንን በምርመራው የሚያስተባብለውን አየህን? (ዐወቅከውን?)
فَذَٰلِكَ ٱلَّذِي يَدُعُّ ٱلۡيَتِيمَ
ይህም ያ የቲምን በኀይል የሚገፈትረው፤
ይህም ያ የቲምን በኀይል የሚገፈትረው፤
وَلَا يَحُضُّ عَلَىٰ طَعَامِ ٱلۡمِسۡكِينِ
ድኻንም በማብላት ላይ የማያግባባው ሰው ነው፡፡
ድኻንም በማብላት ላይ የማያግባባው ሰው ነው፡፡
فَوَيۡلٞ لِّلۡمُصَلِّينَ
ወዮላቸው ለሰጋጆች፡፡
ወዮላቸው ለሰጋጆች፡፡
ٱلَّذِينَ هُمۡ عَن صَلَاتِهِمۡ سَاهُونَ
ለእነዚያ እነርሱ ከስግደታቸው ዘንጊዎች ለኾኑት፤ (ሰጋጆች)፡፡
ለእነዚያ እነርሱ ከስግደታቸው ዘንጊዎች ለኾኑት፤ (ሰጋጆች)፡፡
ٱلَّذِينَ هُمۡ يُرَآءُونَ
ለእነዚያ እነርሱ ይዩልኝ ባዮች ለኾኑት፡፡
ለእነዚያ እነርሱ ይዩልኝ ባዮች ለኾኑት፡፡
وَيَمۡنَعُونَ ٱلۡمَاعُونَ
የዕቃ ትውስትንም (ሰዎችን) የሚከለክሉ ለኾኑት (ወዮላቸው)፡፡
የዕቃ ትውስትንም (ሰዎችን) የሚከለክሉ ለኾኑት (ወዮላቸው)፡፡
share_via