Bản dịch tiếng Amharic - Muhammad Sadiq

Dịch thuật ý nghĩa Kinh Qur'an

Người dịch Sheikh Muhammad Sadiq và Muhammad Thani Habib, được phát triển dưới sự giám sát của Trung tâm Dịch thuật Rowad, và có thể tham khảo bản dịch gốc để đưa ra ý kiến, đánh giá và phát triển liên tục.

QR Code https://quran.islamcontent.com/vi/amharic_sadiq

إِذَا ٱلشَّمۡسُ كُوِّرَتۡ

ፀሐይ በተጠቀለለች ጊዜ፤

ፀሐይ በተጠቀለለች ጊዜ፤

وَإِذَا ٱلنُّجُومُ ٱنكَدَرَتۡ

ከዋክብትም በረገፉ ጊዜ፤

ከዋክብትም በረገፉ ጊዜ፤

وَإِذَا ٱلۡجِبَالُ سُيِّرَتۡ

ተራራዎችም በተነዱ ጊዜ፤

ተራራዎችም በተነዱ ጊዜ፤

وَإِذَا ٱلۡعِشَارُ عُطِّلَتۡ

የዐሥር ወር እርጉዞች ግመሎችም (ያለጠባቂ) በተተዉ ጊዜ፤

የዐሥር ወር እርጉዞች ግመሎችም (ያለጠባቂ) በተተዉ ጊዜ፤

وَإِذَا ٱلۡوُحُوشُ حُشِرَتۡ

እንስሳትም ሁሉ በተሰበሰቡ ጊዜ፤

እንስሳትም ሁሉ በተሰበሰቡ ጊዜ፤

وَإِذَا ٱلۡبِحَارُ سُجِّرَتۡ

ባሕሮችም በተቃጠሉ ጊዜ፤

ባሕሮችም በተቃጠሉ ጊዜ፤

وَإِذَا ٱلنُّفُوسُ زُوِّجَتۡ

ነፍሶችም (በየአካሎቻቸው) በተቆራኙ ጊዜ፤

ነፍሶችም (በየአካሎቻቸው) በተቆራኙ ጊዜ፤

وَإِذَا ٱلۡمَوۡءُۥدَةُ سُئِلَتۡ

በሕይወቷ የተቀበረችውም ሴት ልጅ በተጠየቀች ጊዜ፤

በሕይወቷ የተቀበረችውም ሴት ልጅ በተጠየቀች ጊዜ፤

بِأَيِّ ذَنۢبٖ قُتِلَتۡ

በምን ወንጀል እንደ ተገደለች፤

በምን ወንጀል እንደ ተገደለች፤

وَإِذَا ٱلصُّحُفُ نُشِرَتۡ

ጽሑፎችም በተዘረጉ ጊዜ፤

ጽሑፎችም በተዘረጉ ጊዜ፤

وَإِذَا ٱلسَّمَآءُ كُشِطَتۡ

ሰማይም በተገሸለጠች ጊዜ፤

ሰማይም በተገሸለጠች ጊዜ፤

وَإِذَا ٱلۡجَحِيمُ سُعِّرَتۡ

ገሀነምም በተነደደች ጊዜ፤

ገሀነምም በተነደደች ጊዜ፤

وَإِذَا ٱلۡجَنَّةُ أُزۡلِفَتۡ

ገነትም በተቀረበች ጊዜ፤

ገነትም በተቀረበች ጊዜ፤

عَلِمَتۡ نَفۡسٞ مَّآ أَحۡضَرَتۡ

ነፍስ ሁሉ (ከሥራ) ያቀረበችውን ታውቃለች፤

ነፍስ ሁሉ (ከሥራ) ያቀረበችውን ታውቃለች፤

فَلَآ أُقۡسِمُ بِٱلۡخُنَّسِ

ተመላሾችም በኾኑት (ዐዋድያት) እምላለሁ፡፡

ተመላሾችም በኾኑት (ዐዋድያት) እምላለሁ፡፡

ٱلۡجَوَارِ ٱلۡكُنَّسِ

ኺያጆች ገቢዎች በኾኑት (ከዋክብት)፡፡

ኺያጆች ገቢዎች በኾኑት (ከዋክብት)፡፡

وَٱلَّيۡلِ إِذَا عَسۡعَسَ

በሌሊቱም (ጨለማውን) በጠነሰሰ ጊዜ፤

በሌሊቱም (ጨለማውን) በጠነሰሰ ጊዜ፤

وَٱلصُّبۡحِ إِذَا تَنَفَّسَ

በንጋቱም (በብርሃን) በተነፈሰ ጊዜ፤ (እምላለሁ)፡፡

በንጋቱም (በብርሃን) በተነፈሰ ጊዜ፤ (እምላለሁ)፡፡

إِنَّهُۥ لَقَوۡلُ رَسُولٖ كَرِيمٖ

እርሱ (ቁርኣን) የክቡር መልክተኛ ቃል ነው፡፡

እርሱ (ቁርኣን) የክቡር መልክተኛ ቃል ነው፡፡

ذِي قُوَّةٍ عِندَ ذِي ٱلۡعَرۡشِ مَكِينٖ

የኀይል ባለቤት በዙፋኑ ባለ ቤት ዘንድ ባለሟል የኾነ፡፡

የኀይል ባለቤት በዙፋኑ ባለ ቤት ዘንድ ባለሟል የኾነ፡፡

مُّطَاعٖ ثَمَّ أَمِينٖ

በዚያ ስፍራ ትእዛዙ ተሰሚ፤ ታማኝ የኾነ (መልክተኛ ቃል) ነው፡፡

በዚያ ስፍራ ትእዛዙ ተሰሚ፤ ታማኝ የኾነ (መልክተኛ ቃል) ነው፡፡

وَمَا صَاحِبُكُم بِمَجۡنُونٖ

ነቢያችሁም በፍጹም ዕብድ አይደለም፡፡

ነቢያችሁም በፍጹም ዕብድ አይደለም፡፡

وَلَقَدۡ رَءَاهُ بِٱلۡأُفُقِ ٱلۡمُبِينِ

በግልጹ አድማስም በእርግጥ አይቶታል፡፡

በግልጹ አድማስም በእርግጥ አይቶታል፡፡

وَمَا هُوَ عَلَى ٱلۡغَيۡبِ بِضَنِينٖ

እርሱም በሩቁ ወሬ ላይ ሰሳች (ንፉግ) አይደለም፡፡

እርሱም በሩቁ ወሬ ላይ ሰሳች (ንፉግ) አይደለም፡፡

وَمَا هُوَ بِقَوۡلِ شَيۡطَٰنٖ رَّجِيمٖ

እርሱም (ቁርኣን) የእርጉም ሰይጣን ቃል አይደለም፡፡

እርሱም (ቁርኣን) የእርጉም ሰይጣን ቃል አይደለም፡፡

فَأَيۡنَ تَذۡهَبُونَ

ታዲያ ወዴት ትኼዳላችሁ?

ታዲያ ወዴት ትኼዳላችሁ?

إِنۡ هُوَ إِلَّا ذِكۡرٞ لِّلۡعَٰلَمِينَ

እርሱ የዓለማት መገሠጫ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡

እርሱ የዓለማት መገሠጫ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡

لِمَن شَآءَ مِنكُمۡ أَن يَسۡتَقِيمَ

ከናንተ ቀጥተኛ መኾንን ለሻ ሰው (መገሰጫ ነው)፡፡

ከናንተ ቀጥተኛ መኾንን ለሻ ሰው (መገሰጫ ነው)፡፡

وَمَا تَشَآءُونَ إِلَّآ أَن يَشَآءَ ٱللَّهُ رَبُّ ٱلۡعَٰلَمِينَ

የዓለማት ጌታ አላህ ካልሻም አትሹም፡፡

የዓለማት ጌታ አላህ ካልሻም አትሹም፡፡