Header Include

Amharic translation - Africa Academy

Translated by Muhammad Zain Zahruddin. Published by Africa Academy

QR Code https://quran.islamcontent.com/yo/amharic_zain

لَآ أُقۡسِمُ بِهَٰذَا ٱلۡبَلَدِ

1. በዚህ ሀገር (በመካ) እምላለሁ

1. በዚህ ሀገር (በመካ) እምላለሁ

وَأَنتَ حِلُّۢ بِهَٰذَا ٱلۡبَلَدِ

2.(መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!) አንተ በዚህ አገር ሰፋሪ ስትሆን።

2.(መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!) አንተ በዚህ አገር ሰፋሪ ስትሆን።

وَوَالِدٖ وَمَا وَلَدَ

3.በወላጂና በወለዳቸውም (በአደምና በዘሮቹ) ሁሉ (እምላለሁ)።

3.በወላጂና በወለዳቸውም (በአደምና በዘሮቹ) ሁሉ (እምላለሁ)።

لَقَدۡ خَلَقۡنَا ٱلۡإِنسَٰنَ فِي كَبَدٍ

4. ሰውን ሁሉ በእርግጥ በልፋት ውስጥ ሆኖ ፈጠርነው::

4. ሰውን ሁሉ በእርግጥ በልፋት ውስጥ ሆኖ ፈጠርነው::

أَيَحۡسَبُ أَن لَّن يَقۡدِرَ عَلَيۡهِ أَحَدٞ

5. በእርሱ ላይ አንድም አካል የማይችል መሆኑን ይጠረጥራልን?

5. በእርሱ ላይ አንድም አካል የማይችል መሆኑን ይጠረጥራልን?

يَقُولُ أَهۡلَكۡتُ مَالٗا لُّبَدًا

6. "ብዙን ገንዘብ አጠፋሁ" ይላል፤

6. "ብዙን ገንዘብ አጠፋሁ" ይላል፤

أَيَحۡسَبُ أَن لَّمۡ يَرَهُۥٓ أَحَدٌ

7. አንድም ያላየው መሆኑን ያስባልን?

7. አንድም ያላየው መሆኑን ያስባልን?

أَلَمۡ نَجۡعَل لَّهُۥ عَيۡنَيۡنِ

8. ለእርሱ ሁለት አይኖችን አላደረግንለትንምን?

8. ለእርሱ ሁለት አይኖችን አላደረግንለትንምን?

وَلِسَانٗا وَشَفَتَيۡنِ

9. አንድ ምላስንና ሁለት ከንፈሮችንም፤

9. አንድ ምላስንና ሁለት ከንፈሮችንም፤

وَهَدَيۡنَٰهُ ٱلنَّجۡدَيۡنِ

10.ሁለትን መንገዶችስ አልመራነዉምን?

10.ሁለትን መንገዶችስ አልመራነዉምን?

فَلَا ٱقۡتَحَمَ ٱلۡعَقَبَةَ

11.ዐቀበቱን አልወጣም።

11.ዐቀበቱን አልወጣም።

وَمَآ أَدۡرَىٰكَ مَا ٱلۡعَقَبَةُ

12.ዐቀበቱን መውጣት ምን እንደሆነ ምን አሳወቀህ?

12.ዐቀበቱን መውጣት ምን እንደሆነ ምን አሳወቀህ?

فَكُّ رَقَبَةٍ

13.ያ ጫንቃን መልቀቅ ነው። [1]

[1] ባሪያን ነጻ ማውጣት ማለት ነው
13.ያ ጫንቃን መልቀቅ ነው። [1]

أَوۡ إِطۡعَٰمٞ فِي يَوۡمٖ ذِي مَسۡغَبَةٖ

14. ወይም የረሀብ ባለቤት በሆነ ቀን (ረሀብተኛን) ማብላት፤

14. ወይም የረሀብ ባለቤት በሆነ ቀን (ረሀብተኛን) ማብላት፤

يَتِيمٗا ذَا مَقۡرَبَةٍ

15. የዝምድና ባለቤት የሆነን የቲም፤

15. የዝምድና ባለቤት የሆነን የቲም፤

أَوۡ مِسۡكِينٗا ذَا مَتۡرَبَةٖ

16.ወይም የአፈር ባለቤት የሆነን (ችግረኛ) ማብላት ነው።

16.ወይም የአፈር ባለቤት የሆነን (ችግረኛ) ማብላት ነው።

ثُمَّ كَانَ مِنَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُواْ وَتَوَاصَوۡاْ بِٱلصَّبۡرِ وَتَوَاصَوۡاْ بِٱلۡمَرۡحَمَةِ

17.ከዚያም ከእነዚያ በአላህ ካመኑትና በመታገስ ላይ አደራ ከተባባሉት ሰዎች ጋር መሆን ነው።

17.ከዚያም ከእነዚያ በአላህ ካመኑትና በመታገስ ላይ አደራ ከተባባሉት ሰዎች ጋር መሆን ነው።

أُوْلَٰٓئِكَ أَصۡحَٰبُ ٱلۡمَيۡمَنَةِ

18. እነዚያ (ይህንን የፈጸሙ) የቀኝ ጓዶች ናቸው።

18. እነዚያ (ይህንን የፈጸሙ) የቀኝ ጓዶች ናቸው።

وَٱلَّذِينَ كَفَرُواْ بِـَٔايَٰتِنَا هُمۡ أَصۡحَٰبُ ٱلۡمَشۡـَٔمَةِ

19. እነዚያ በአናቅጻችን የካዱ ሁሉ እነርሱ የግራ ጓዶች ናቸው።

19. እነዚያ በአናቅጻችን የካዱ ሁሉ እነርሱ የግራ ጓዶች ናቸው።

عَلَيۡهِمۡ نَارٞ مُّؤۡصَدَةُۢ

20. ለእነርሱ የምትዘጋባቸው እሳትም አለች።

20. ለእነርሱ የምትዘጋባቸው እሳትም አለች።
Footer Include