الترجمة الأمهرية - أكاديمية أفريقيا
ترجمها محمد زين زهر الدين. صادرة عن أكاديمية أفريقيا.
وَٱلۡعَصۡرِ
1. በጊዜ እምላለሁ፤
1. በጊዜ እምላለሁ፤
إِنَّ ٱلۡإِنسَٰنَ لَفِي خُسۡرٍ
2. ሰው ሁሉ በእርግጥ በኪሳራ ውስጥ ነው::
2. ሰው ሁሉ በእርግጥ በኪሳራ ውስጥ ነው::
إِلَّا ٱلَّذِينَ ءَامَنُواْ وَعَمِلُواْ ٱلصَّٰلِحَٰتِ وَتَوَاصَوۡاْ بِٱلۡحَقِّ وَتَوَاصَوۡاْ بِٱلصَّبۡرِ
3. እነዚያ በአላህ በትክክል ያመኑትና መልካሞችን የሰሩ፤ በእውነትም ላይ አደራ የተባባሉ፤ በመታገስም ላይ አደራ የተባባሉ ብቻ ሲቀሩ::
3. እነዚያ በአላህ በትክክል ያመኑትና መልካሞችን የሰሩ፤ በእውነትም ላይ አደራ የተባባሉ፤ በመታገስም ላይ አደራ የተባባሉ ብቻ ሲቀሩ::
مشاركة عبر