Amharic translation
Translation of the Quran meanings into Amharic by Muhammad Sadeq and Muhammad Ath-Thany Habib. Corrected by supervision of Rowwad Translation Center. The original translation is available for suggestions, continuous evaluation and development.
إِنَّآ أَعۡطَيۡنَٰكَ ٱلۡكَوۡثَرَ
እኛ በጣም ብዙ በጎ ነገሮችን ሰጠንህ፡፡
እኛ በጣም ብዙ በጎ ነገሮችን ሰጠንህ፡፡
فَصَلِّ لِرَبِّكَ وَٱنۡحَرۡ
ስለዚህ ለጌታህ ስገድ፤ (በስሙ) ሰዋም፡፡
ስለዚህ ለጌታህ ስገድ፤ (በስሙ) ሰዋም፡፡
إِنَّ شَانِئَكَ هُوَ ٱلۡأَبۡتَرُ
ጠይህ (የሚጠላህ) እርሱ በእርግጥ (ዘሩ) የተቆረጠው ነው፡፡
ጠይህ (የሚጠላህ) እርሱ በእርግጥ (ዘሩ) የተቆረጠው ነው፡፡
مشاركة عبر