Header Include

Amharic translation

Translation of the Quran meanings into Amharic by Muhammad Sadeq and Muhammad Ath-Thany Habib. Corrected by supervision of Rowwad Translation Center. The original translation is available for suggestions, continuous evaluation and development.

QR Code https://quran.islamcontent.com/am/amharic_sadiq

قُلۡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلۡكَٰفِرُونَ

በላቸው «እናንተ ከሓዲዎች ሆይ!

በላቸው «እናንተ ከሓዲዎች ሆይ!

لَآ أَعۡبُدُ مَا تَعۡبُدُونَ

«ያንን የምትግገዙትን (ጣዖት አሁን) አልግገዛም፡፡

«ያንን የምትግገዙትን (ጣዖት አሁን) አልግገዛም፡፡

وَلَآ أَنتُمۡ عَٰبِدُونَ مَآ أَعۡبُدُ

«እናንተም እኔ የምግገዛውን (አምላክም አሁን) ተገዢዎች አይደላችሁም፡፡

«እናንተም እኔ የምግገዛውን (አምላክም አሁን) ተገዢዎች አይደላችሁም፡፡

وَلَآ أَنَا۠ عَابِدٞ مَّا عَبَدتُّمۡ

«እኔም ያንን የተገዛችሁትን (ወደፊት) ተገዢ አይደለሁም፡፡

«እኔም ያንን የተገዛችሁትን (ወደፊት) ተገዢ አይደለሁም፡፡

وَلَآ أَنتُمۡ عَٰبِدُونَ مَآ أَعۡبُدُ

«እናንተም እኔ የምግገዛውን (ወደፊት) ተገዢዎች አይደላችሁም፡፡

«እናንተም እኔ የምግገዛውን (ወደፊት) ተገዢዎች አይደላችሁም፡፡

لَكُمۡ دِينُكُمۡ وَلِيَ دِينِ

«ለእናንተ ሃይማኖታችሁ አልላችሁ፡፡ ለእኔም ሃይማኖቴ አለኝ፡፡

«ለእናንተ ሃይማኖታችሁ አልላችሁ፡፡ ለእኔም ሃይማኖቴ አለኝ፡፡
Footer Include