Amharic translation - Muhammad Sadiq
Translation of the Meanings of the Noble Qur'an
Translated by Sh. Muhammed Sadiq and Muhammed Sani Habib and developed under the supervision of Rowwad Translation Center. The original translation is available for review, evaluation, and continuous development.
وَٱلۡعَصۡرِ
በጊዜያቱ እምላለሁ፡፡
በጊዜያቱ እምላለሁ፡፡
إِنَّ ٱلۡإِنسَٰنَ لَفِي خُسۡرٍ
ሰው ሁሉ በእርግጥ በከሳራ ውስጥ ነው፡፡
ሰው ሁሉ በእርግጥ በከሳራ ውስጥ ነው፡፡
إِلَّا ٱلَّذِينَ ءَامَنُواْ وَعَمِلُواْ ٱلصَّٰلِحَٰتِ وَتَوَاصَوۡاْ بِٱلۡحَقِّ وَتَوَاصَوۡاْ بِٱلصَّبۡرِ
እነዚያ ያመኑትና መልካሞችን የሠሩት፣ በእውነትም አደራ የተባባሉት፣ በመታገስም አደራ የተባባሉት ብቻ ሲቀሩ፡፡
እነዚያ ያመኑትና መልካሞችን የሠሩት፣ በእውነትም አደራ የተባባሉት፣ በመታገስም አደራ የተባባሉት ብቻ ሲቀሩ፡፡
Share via