Amharic translation - Muhammad Sadiq
Translation of the Meanings of the Noble Qur'an
Translated by Sh. Muhammed Sadiq and Muhammed Sani Habib and developed under the supervision of Rowwad Translation Center. The original translation is available for review, evaluation, and continuous development.
قُلۡ هُوَ ٱللَّهُ أَحَدٌ
በል «እርሱ አላህ አንድ ነው፡፡
በል «እርሱ አላህ አንድ ነው፡፡
ٱللَّهُ ٱلصَّمَدُ
«አላህ (የሁሉ) መጠጊያ ነው፡፡
«አላህ (የሁሉ) መጠጊያ ነው፡፡
لَمۡ يَلِدۡ وَلَمۡ يُولَدۡ
«አልወለደም፤ አልተወለደምም፡፡
«አልወለደም፤ አልተወለደምም፡፡
وَلَمۡ يَكُن لَّهُۥ كُفُوًا أَحَدُۢ
«ለእርሱም አንድም ብጤ የለውም፡፡»
«ለእርሱም አንድም ብጤ የለውም፡፡»
مشاركة عبر