Tradução do amárico - Muhammad Sadiq

Tradução dos significados do Nobre Alcorão

Tradução por Sh. Muhammad Sadeq e Muhammad Ath-Thany Habib. Desenvolvido sob a supervisão do Rowwad Translation Center. A tradução original está disponível para sugestões.

QR Code https://quran.islamcontent.com/pt/amharic_sadiq

أَلۡهَىٰكُمُ ٱلتَّكَاثُرُ

በብዛት መፎካከር (ጌታችሁን ከመገዛት) አዘነጋችሁ፡፡

በብዛት መፎካከር (ጌታችሁን ከመገዛት) አዘነጋችሁ፡፡

حَتَّىٰ زُرۡتُمُ ٱلۡمَقَابِرَ

መቃብሮችን እስከ ጎበኛችሁ ድረስ፡፡

መቃብሮችን እስከ ጎበኛችሁ ድረስ፡፡

كَلَّا سَوۡفَ تَعۡلَمُونَ

ተከልከሉ፤ ወደፊት (ውጤቱን) ታውቃላችሁ፡፡

ተከልከሉ፤ ወደፊት (ውጤቱን) ታውቃላችሁ፡፡

ثُمَّ كَلَّا سَوۡفَ تَعۡلَمُونَ

ከዚያም ተከልከሉ፤ ወደ ፊት ታውቃላችሁ፡፡

ከዚያም ተከልከሉ፤ ወደ ፊት ታውቃላችሁ፡፡

كَلَّا لَوۡ تَعۡلَمُونَ عِلۡمَ ٱلۡيَقِينِ

በእውነቱ (የሚጠብቃችሁን) እርግጠኛ ዕውቀትን ብታውቁ ኖሮ፤ (ባልዘናጋችሁ ነበር)፡፡

በእውነቱ (የሚጠብቃችሁን) እርግጠኛ ዕውቀትን ብታውቁ ኖሮ፤ (ባልዘናጋችሁ ነበር)፡፡

لَتَرَوُنَّ ٱلۡجَحِيمَ

ገሀነምን በእርግጥ ታያላችሁ፡፡

ገሀነምን በእርግጥ ታያላችሁ፡፡

ثُمَّ لَتَرَوُنَّهَا عَيۡنَ ٱلۡيَقِينِ

ከዚያም እርግጠኛን ማየት ታዩዋታላችሁ፡፡

ከዚያም እርግጠኛን ማየት ታዩዋታላችሁ፡፡

ثُمَّ لَتُسۡـَٔلُنَّ يَوۡمَئِذٍ عَنِ ٱلنَّعِيمِ

ከዚያም ከድሎታችሁ ሁሉ በዚያ ቀን ትጠየቃላችሁ፡፡

ከዚያም ከድሎታችሁ ሁሉ በዚያ ቀን ትጠየቃላችሁ፡፡