Tradução do amárico - Muhammad Sadiq
Tradução por Sh. Muhammad Sadeq e Muhammad Ath-Thany Habib. Desenvolvido sob a supervisão do Rowwad Translation Center. A tradução original está disponível para sugestões.
أَلَمۡ نَشۡرَحۡ لَكَ صَدۡرَكَ
ልብህን ለአንተ አላሰፋንልህምን? (አስፍተንልሃል)፡፡
ልብህን ለአንተ አላሰፋንልህምን? (አስፍተንልሃል)፡፡
وَوَضَعۡنَا عَنكَ وِزۡرَكَ
ሸክምህንም ካንተ አውርደንልሃል፡፡
ሸክምህንም ካንተ አውርደንልሃል፡፡
ٱلَّذِيٓ أَنقَضَ ظَهۡرَكَ
ያንን ጀርባህን ያከበደውን (ሸክም)፡፡
ያንን ጀርባህን ያከበደውን (ሸክም)፡፡
وَرَفَعۡنَا لَكَ ذِكۡرَكَ
መወሳትህንም ላንተ ከፍ አድርገንልሃል፡፡
መወሳትህንም ላንተ ከፍ አድርገንልሃል፡፡
فَإِنَّ مَعَ ٱلۡعُسۡرِ يُسۡرًا
ከችግርም ጋር ምቾት አልለ፡፡
ከችግርም ጋር ምቾት አልለ፡፡
إِنَّ مَعَ ٱلۡعُسۡرِ يُسۡرٗا
ከችግር ጋር በእርግጥ ምቾት አልለ፡፡
ከችግር ጋር በእርግጥ ምቾት አልለ፡፡
فَإِذَا فَرَغۡتَ فَٱنصَبۡ
በጨረስክም ጊዜ ልፋ፡፡ (ቀጥል)፡፡
በጨረስክም ጊዜ ልፋ፡፡ (ቀጥል)፡፡
وَإِلَىٰ رَبِّكَ فَٱرۡغَب
ወደ ጌታህም ብቻ ከጅል፡፡
ወደ ጌታህም ብቻ ከጅል፡፡
مشاركة عبر