Header Include

Amharic translation - Muhammad Sadiq

Translated by Sh. Muhammed Sadiq and Muhammed Sani Habib and developed under the supervision of Rowwad Translation Center. The original translation is available for review, evaluation, and continuous development.

QR Code https://quran.islamcontent.com/rn/amharic_sadiq

قُلۡ أَعُوذُ بِرَبِّ ٱلنَّاسِ

በል «በሰዎች ፈጣሪ እጠበቃለሁ፡፡

በል «በሰዎች ፈጣሪ እጠበቃለሁ፡፡

مَلِكِ ٱلنَّاسِ

«የሰዎች ሁሉ ንጉሥ በኾነው፡፡

«የሰዎች ሁሉ ንጉሥ በኾነው፡፡

إِلَٰهِ ٱلنَّاسِ

«የሰዎች አምላክ በኾነው፡፡

«የሰዎች አምላክ በኾነው፡፡

مِن شَرِّ ٱلۡوَسۡوَاسِ ٱلۡخَنَّاسِ

«ብቅ እልም ባይ ከኾነው ጎትጓች (ሰይጣን) ክፋት፡፡

«ብቅ እልም ባይ ከኾነው ጎትጓች (ሰይጣን) ክፋት፡፡

ٱلَّذِي يُوَسۡوِسُ فِي صُدُورِ ٱلنَّاسِ

«ከዚያ በሰዎች ልቦች ውስጥ የሚጎተጉት ከኾነው፡፡

«ከዚያ በሰዎች ልቦች ውስጥ የሚጎተጉት ከኾነው፡፡

مِنَ ٱلۡجِنَّةِ وَٱلنَّاسِ

«ከጋኔኖችም ከሰዎችም (ሰይጣናት እጠበቃለሁ በል)፡፡»

«ከጋኔኖችም ከሰዎችም (ሰይጣናት እጠበቃለሁ በል)፡፡»
Footer Include