Amharic translation - Muhammad Sadiq
Translated by Sh. Muhammed Sadiq and Muhammed Sani Habib and developed under the supervision of Rowwad Translation Center. The original translation is available for review, evaluation, and continuous development.
أَلَمۡ نَشۡرَحۡ لَكَ صَدۡرَكَ
ልብህን ለአንተ አላሰፋንልህምን? (አስፍተንልሃል)፡፡
ልብህን ለአንተ አላሰፋንልህምን? (አስፍተንልሃል)፡፡
وَوَضَعۡنَا عَنكَ وِزۡرَكَ
ሸክምህንም ካንተ አውርደንልሃል፡፡
ሸክምህንም ካንተ አውርደንልሃል፡፡
ٱلَّذِيٓ أَنقَضَ ظَهۡرَكَ
ያንን ጀርባህን ያከበደውን (ሸክም)፡፡
ያንን ጀርባህን ያከበደውን (ሸክም)፡፡
وَرَفَعۡنَا لَكَ ذِكۡرَكَ
መወሳትህንም ላንተ ከፍ አድርገንልሃል፡፡
መወሳትህንም ላንተ ከፍ አድርገንልሃል፡፡
فَإِنَّ مَعَ ٱلۡعُسۡرِ يُسۡرًا
ከችግርም ጋር ምቾት አልለ፡፡
ከችግርም ጋር ምቾት አልለ፡፡
إِنَّ مَعَ ٱلۡعُسۡرِ يُسۡرٗا
ከችግር ጋር በእርግጥ ምቾት አልለ፡፡
ከችግር ጋር በእርግጥ ምቾት አልለ፡፡
فَإِذَا فَرَغۡتَ فَٱنصَبۡ
በጨረስክም ጊዜ ልፋ፡፡ (ቀጥል)፡፡
በጨረስክም ጊዜ ልፋ፡፡ (ቀጥል)፡፡
وَإِلَىٰ رَبِّكَ فَٱرۡغَب
ወደ ጌታህም ብቻ ከጅል፡፡
ወደ ጌታህም ብቻ ከጅል፡፡
مشاركة عبر