Header Include

الترجمة الأمهرية - محمد صادق

ترجمها الشيخ محمد صادق ومحمد الثاني حبيب. تم تطويرها بإشراف مركز رواد الترجمة، ويتاح الإطلاع على الترجمة الأصلية لغرض إبداء الرآي والتقييم والتطوير المستمر.

QR Code https://quran.islamcontent.com/23/amharic_sadiq

قُلۡ أَعُوذُ بِرَبِّ ٱلۡفَلَقِ

በል «በተፈልቃቂው ጎህ ጌታ እጠበቃለሁ፡፡

በል «በተፈልቃቂው ጎህ ጌታ እጠበቃለሁ፡፡

مِن شَرِّ مَا خَلَقَ

«ከፈጠረው ፍጡር ሁሉ ክፋት፡፡

«ከፈጠረው ፍጡር ሁሉ ክፋት፡፡

وَمِن شَرِّ غَاسِقٍ إِذَا وَقَبَ

«ከሌሊትም ክፋት ባጨለመ ጊዜ፤

«ከሌሊትም ክፋት ባጨለመ ጊዜ፤

وَمِن شَرِّ ٱلنَّفَّٰثَٰتِ فِي ٱلۡعُقَدِ

«በተቋጠሩ (ክሮች) ላይ ተፊዎች ከኾኑት (ደጋሚ) ሴቶችም ክፋት፡፡

«በተቋጠሩ (ክሮች) ላይ ተፊዎች ከኾኑት (ደጋሚ) ሴቶችም ክፋት፡፡

وَمِن شَرِّ حَاسِدٍ إِذَا حَسَدَ

«ከምቀኛም ክፋት በተመቀኘ ጊዜ፤ (እጠበቃለሁ በል)፡፡»

«ከምቀኛም ክፋት በተመቀኘ ጊዜ፤ (እጠበቃለሁ በል)፡፡»
Footer Include