الترجمة الأمهرية - محمد صادق
ترجمها الشيخ محمد صادق ومحمد الثاني حبيب. تم تطويرها بإشراف مركز رواد الترجمة، ويتاح الإطلاع على الترجمة الأصلية لغرض إبداء الرآي والتقييم والتطوير المستمر.
أَلَمۡ نَشۡرَحۡ لَكَ صَدۡرَكَ
ልብህን ለአንተ አላሰፋንልህምን? (አስፍተንልሃል)፡፡
ልብህን ለአንተ አላሰፋንልህምን? (አስፍተንልሃል)፡፡
وَوَضَعۡنَا عَنكَ وِزۡرَكَ
ሸክምህንም ካንተ አውርደንልሃል፡፡
ሸክምህንም ካንተ አውርደንልሃል፡፡
ٱلَّذِيٓ أَنقَضَ ظَهۡرَكَ
ያንን ጀርባህን ያከበደውን (ሸክም)፡፡
ያንን ጀርባህን ያከበደውን (ሸክም)፡፡
وَرَفَعۡنَا لَكَ ذِكۡرَكَ
መወሳትህንም ላንተ ከፍ አድርገንልሃል፡፡
መወሳትህንም ላንተ ከፍ አድርገንልሃል፡፡
فَإِنَّ مَعَ ٱلۡعُسۡرِ يُسۡرًا
ከችግርም ጋር ምቾት አልለ፡፡
ከችግርም ጋር ምቾት አልለ፡፡
إِنَّ مَعَ ٱلۡعُسۡرِ يُسۡرٗا
ከችግር ጋር በእርግጥ ምቾት አልለ፡፡
ከችግር ጋር በእርግጥ ምቾት አልለ፡፡
فَإِذَا فَرَغۡتَ فَٱنصَبۡ
በጨረስክም ጊዜ ልፋ፡፡ (ቀጥል)፡፡
በጨረስክም ጊዜ ልፋ፡፡ (ቀጥል)፡፡
وَإِلَىٰ رَبِّكَ فَٱرۡغَب
ወደ ጌታህም ብቻ ከጅል፡፡
ወደ ጌታህም ብቻ ከጅል፡፡
مشاركة عبر