TRADUZIONE AMARICA - Muhammed Sadiq
Traduzione dei significati del Nobile Corano
Traduzione a cura di Shaikh Muhammad Sadeq e Muhammad Ath-Thany Habib, curata dal Pioneer Translation Center. La traduzione è disponibile per consultazione, con l’obiettivo di raccogliere osservazioni, valutazioni e favorire un miglioramento continuo
بِسۡمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحۡمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በኾነው፡፡[1]
ٱلۡحَمۡدُ لِلَّهِ رَبِّ ٱلۡعَٰلَمِينَ
ምስጋና ለአላህ ይገባው የዓለማት ጌታ ለኾነው፤
ٱلرَّحۡمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ
እጅግ በጣም ርኅሩህ በጣም አዛኝ
مَٰلِكِ يَوۡمِ ٱلدِّينِ
የፍርዱ ቀን ባለቤት ለኾነው፡፡
إِيَّاكَ نَعۡبُدُ وَإِيَّاكَ نَسۡتَعِينُ
አንተን ብቻ እንግገዛለን፤ አንተንም ብቻ እርዳታን እንለምናለን፡፡
ٱهۡدِنَا ٱلصِّرَٰطَ ٱلۡمُسۡتَقِيمَ
ቀጥተኛውን መንገድ ምራን፡፡
صِرَٰطَ ٱلَّذِينَ أَنۡعَمۡتَ عَلَيۡهِمۡ غَيۡرِ ٱلۡمَغۡضُوبِ عَلَيۡهِمۡ وَلَا ٱلضَّآلِّينَ
የእነዚያን በነርሱ ላይ በጎ የዋልክላቸውን በነሱ ላይ ያልተቆጣህባቸውንና ያልተሳሳቱትንም ሰዎች መንገድ (ምራን፤ በሉ)፡፡ [1]
share_via