TRADUZIONE AMARICA - Muhammed Sadiq

Traduzione dei significati del Nobile Corano

Traduzione a cura di Shaikh Muhammad Sadeq e Muhammad Ath-Thany Habib, curata dal Pioneer Translation Center. La traduzione è disponibile per consultazione, con l’obiettivo di raccogliere osservazioni, valutazioni e favorire un miglioramento continuo

QR Code https://quran.islamcontent.com/it/amharic_sadiq

ٱلۡقَارِعَةُ

ቆርቋሪይቱ (ጩኸት)፤

ቆርቋሪይቱ (ጩኸት)፤

مَا ٱلۡقَارِعَةُ

ምን አስደናቂ ቆርቋሪ ናት!

ምን አስደናቂ ቆርቋሪ ናት!

وَمَآ أَدۡرَىٰكَ مَا ٱلۡقَارِعَةُ

ቆርቋሪይቱም ምን እንደኾነች ምን አሳወቀህ?

ቆርቋሪይቱም ምን እንደኾነች ምን አሳወቀህ?

يَوۡمَ يَكُونُ ٱلنَّاسُ كَٱلۡفَرَاشِ ٱلۡمَبۡثُوثِ

ሰዎች እንደ ተበታተነ ቢራቢሮ (ወይም ኩብኩባ) በሚኾኑበት ቀን፤

ሰዎች እንደ ተበታተነ ቢራቢሮ (ወይም ኩብኩባ) በሚኾኑበት ቀን፤

وَتَكُونُ ٱلۡجِبَالُ كَٱلۡعِهۡنِ ٱلۡمَنفُوشِ

ጋራዎችም እንደ ተነደፈ ሱፍ በሚኾኑበት (ቀን ልቦችን በድንጋጤ ትቆረቁራለች፡፡)

ጋራዎችም እንደ ተነደፈ ሱፍ በሚኾኑበት (ቀን ልቦችን በድንጋጤ ትቆረቁራለች፡፡)

فَأَمَّا مَن ثَقُلَتۡ مَوَٰزِينُهُۥ

ሚዛኖቹ የከበዱለት ሰውማ፤

ሚዛኖቹ የከበዱለት ሰውማ፤

فَهُوَ فِي عِيشَةٖ رَّاضِيَةٖ

እርሱ በምትወደድ ኑሮ ውስጥ ይኾናል፡፡

እርሱ በምትወደድ ኑሮ ውስጥ ይኾናል፡፡

وَأَمَّا مَنۡ خَفَّتۡ مَوَٰزِينُهُۥ

ሚዛኖቹም የቀለሉበት ሰውማ፤

ሚዛኖቹም የቀለሉበት ሰውማ፤

فَأُمُّهُۥ هَاوِيَةٞ

መኖሪያው ሃዊያህ ናት

መኖሪያው ሃዊያህ ናት

وَمَآ أَدۡرَىٰكَ مَا هِيَهۡ

እርሷም ምን እንደ ኾነች ምን አሳወቀህ?

እርሷም ምን እንደ ኾነች ምን አሳወቀህ?

نَارٌ حَامِيَةُۢ

(እርሷ) በጣም ተኳሳ እሳት ናት፡፡

(እርሷ) በጣም ተኳሳ እሳት ናት፡፡