TRADUZIONE AMARICA - Muhammed Sadiq

Traduzione dei significati del Nobile Corano

Traduzione a cura di Shaikh Muhammad Sadeq e Muhammad Ath-Thany Habib, curata dal Pioneer Translation Center. La traduzione è disponibile per consultazione, con l’obiettivo di raccogliere osservazioni, valutazioni e favorire un miglioramento continuo

QR Code https://quran.islamcontent.com/it/amharic_sadiq

أَلۡهَىٰكُمُ ٱلتَّكَاثُرُ

በብዛት መፎካከር (ጌታችሁን ከመገዛት) አዘነጋችሁ፡፡

በብዛት መፎካከር (ጌታችሁን ከመገዛት) አዘነጋችሁ፡፡

حَتَّىٰ زُرۡتُمُ ٱلۡمَقَابِرَ

መቃብሮችን እስከ ጎበኛችሁ ድረስ፡፡

መቃብሮችን እስከ ጎበኛችሁ ድረስ፡፡

كَلَّا سَوۡفَ تَعۡلَمُونَ

ተከልከሉ፤ ወደፊት (ውጤቱን) ታውቃላችሁ፡፡

ተከልከሉ፤ ወደፊት (ውጤቱን) ታውቃላችሁ፡፡

ثُمَّ كَلَّا سَوۡفَ تَعۡلَمُونَ

ከዚያም ተከልከሉ፤ ወደ ፊት ታውቃላችሁ፡፡

ከዚያም ተከልከሉ፤ ወደ ፊት ታውቃላችሁ፡፡

كَلَّا لَوۡ تَعۡلَمُونَ عِلۡمَ ٱلۡيَقِينِ

በእውነቱ (የሚጠብቃችሁን) እርግጠኛ ዕውቀትን ብታውቁ ኖሮ፤ (ባልዘናጋችሁ ነበር)፡፡

በእውነቱ (የሚጠብቃችሁን) እርግጠኛ ዕውቀትን ብታውቁ ኖሮ፤ (ባልዘናጋችሁ ነበር)፡፡

لَتَرَوُنَّ ٱلۡجَحِيمَ

ገሀነምን በእርግጥ ታያላችሁ፡፡

ገሀነምን በእርግጥ ታያላችሁ፡፡

ثُمَّ لَتَرَوُنَّهَا عَيۡنَ ٱلۡيَقِينِ

ከዚያም እርግጠኛን ማየት ታዩዋታላችሁ፡፡

ከዚያም እርግጠኛን ማየት ታዩዋታላችሁ፡፡

ثُمَّ لَتُسۡـَٔلُنَّ يَوۡمَئِذٍ عَنِ ٱلنَّعِيمِ

ከዚያም ከድሎታችሁ ሁሉ በዚያ ቀን ትጠየቃላችሁ፡፡

ከዚያም ከድሎታችሁ ሁሉ በዚያ ቀን ትጠየቃላችሁ፡፡