TRADUZIONE AMARICA - Muhammed Sadiq

Traduzione dei significati del Nobile Corano

Traduzione a cura di Shaikh Muhammad Sadeq e Muhammad Ath-Thany Habib, curata dal Pioneer Translation Center. La traduzione è disponibile per consultazione, con l’obiettivo di raccogliere osservazioni, valutazioni e favorire un miglioramento continuo

QR Code https://quran.islamcontent.com/it/amharic_sadiq

لِإِيلَٰفِ قُرَيۡشٍ

ቁረይሽን ለማላመድ (ባለዝሆኖቹን አጠፋ)፡፡

ቁረይሽን ለማላመድ (ባለዝሆኖቹን አጠፋ)፡፡

إِۦلَٰفِهِمۡ رِحۡلَةَ ٱلشِّتَآءِ وَٱلصَّيۡفِ

የብርድና የበጋን ወራት ጉዞ ሊያላምዳቸው ይህንን ሠራ፡፡

የብርድና የበጋን ወራት ጉዞ ሊያላምዳቸው ይህንን ሠራ፡፡

فَلۡيَعۡبُدُواْ رَبَّ هَٰذَا ٱلۡبَيۡتِ

ስለዚህ የዚህን ቤት (የከዕባን) ጌታ ይግገዙ፡፡

ስለዚህ የዚህን ቤት (የከዕባን) ጌታ ይግገዙ፡፡

ٱلَّذِيٓ أَطۡعَمَهُم مِّن جُوعٖ وَءَامَنَهُم مِّنۡ خَوۡفِۭ

ያንን ከረኃብ ያበላቸውን ከፍርሃትም ያረካቸውን (ጌታ ያምልኩ)፡፡

ያንን ከረኃብ ያበላቸውን ከፍርሃትም ያረካቸውን (ጌታ ያምልኩ)፡፡