TRADUZIONE AMARICA - African Academy

Traduzione dei significati del Nobile Corano

Tradotta da Muhammad Zain Zahreddin, edita dalla African Academy

QR Code https://quran.islamcontent.com/it/amharic_zain

لِإِيلَٰفِ قُرَيۡشٍ

1. ቁረይሽን ለማላመድ (ባለ ዝሆኖቹን አጠፋ)::

1. ቁረይሽን ለማላመድ (ባለ ዝሆኖቹን አጠፋ)::

إِۦلَٰفِهِمۡ رِحۡلَةَ ٱلشِّتَآءِ وَٱلصَّيۡفِ

2. የክረምትንና የበጋን ወራት ጉዞዎች ሊያላምዳቸው ይህንን ሰራ፤

2. የክረምትንና የበጋን ወራት ጉዞዎች ሊያላምዳቸው ይህንን ሰራ፤

فَلۡيَعۡبُدُواْ رَبَّ هَٰذَا ٱلۡبَيۡتِ

3. ስለዚህም የዚህን ቤት (የካዕባን) ጌታ ብቻ ያምልኩ::

3. ስለዚህም የዚህን ቤት (የካዕባን) ጌታ ብቻ ያምልኩ::

ٱلَّذِيٓ أَطۡعَمَهُم مِّن جُوعٖ وَءَامَنَهُم مِّنۡ خَوۡفِۭ

4. ያንን ከርኃብ ያበላቸውን፤ ከፍርሃትም ያዳናቸውን (ጌታ ብቻ ያምልኩ)::

4. ያንን ከርኃብ ያበላቸውን፤ ከፍርሃትም ያዳናቸውን (ጌታ ብቻ ያምልኩ)::