TRADUZIONE AMARICA - African Academy
Traduzione dei significati del Nobile Corano
Tradotta da Muhammad Zain Zahreddin, edita dalla African Academy
قُلۡ أَعُوذُ بِرَبِّ ٱلۡفَلَقِ
1.(መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ! እንዲህ) በል፡ -በተፈልቃቂው ጎህ (በአል-ፈለቅ) ጌታ እጠበቃለሁ፤-
1.(መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ! እንዲህ) በል፡ -በተፈልቃቂው ጎህ (በአል-ፈለቅ) ጌታ እጠበቃለሁ፤-
مِن شَرِّ مَا خَلَقَ
2.ከፈጠረው ፍጡር ሁሉ ክፋት::
2.ከፈጠረው ፍጡር ሁሉ ክፋት::
وَمِن شَرِّ غَاسِقٍ إِذَا وَقَبَ
3.ከሌሊትም ክፋት በጨለመ ጊዜ፤
3.ከሌሊትም ክፋት በጨለመ ጊዜ፤
وَمِن شَرِّ ٱلنَّفَّٰثَٰتِ فِي ٱلۡعُقَدِ
4. በቋጠሮዎች ላይ ተፊዎች ከሆኑት ደጋሚ ሴቶችም ክፋት፤
4. በቋጠሮዎች ላይ ተፊዎች ከሆኑት ደጋሚ ሴቶችም ክፋት፤
وَمِن شَرِّ حَاسِدٍ إِذَا حَسَدَ
5. ከምቀኛም ክፋት፤ በተመቀኘ ጊዜ (በአሏህ) -እጠበቃለሁ- በል::
5. ከምቀኛም ክፋት፤ በተመቀኘ ጊዜ (በአሏህ) -እጠበቃለሁ- በል::
share_via