TRADUZIONE AMARICA - African Academy

Traduzione dei significati del Nobile Corano

Tradotta da Muhammad Zain Zahreddin, edita dalla African Academy

QR Code https://quran.islamcontent.com/it/amharic_zain

أَرَءَيۡتَ ٱلَّذِي يُكَذِّبُ بِٱلدِّينِ

1. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!) ያንን በምርመራው ቀን የሚያስተባብለውን ሰው አየህን? (አወከውን?)

1. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!) ያንን በምርመራው ቀን የሚያስተባብለውን ሰው አየህን? (አወከውን?)

فَذَٰلِكَ ٱلَّذِي يَدُعُّ ٱلۡيَتِيمَ

2. ይሀውም ያ የቲምን በኃይል የሚገፈትረው፤

2. ይሀውም ያ የቲምን በኃይል የሚገፈትረው፤

وَلَا يَحُضُّ عَلَىٰ طَعَامِ ٱلۡمِسۡكِينِ

3. ድሃን በማብላት ላይም የማያነሳሳው ነው።

3. ድሃን በማብላት ላይም የማያነሳሳው ነው።

فَوَيۡلٞ لِّلۡمُصَلِّينَ

4. ወዮላቸው ለሰጋጆች፤

4. ወዮላቸው ለሰጋጆች፤

ٱلَّذِينَ هُمۡ عَن صَلَاتِهِمۡ سَاهُونَ

5. ለእነዚያ እነርሱ ከስግደታቸው ዘንጊዎች ለሆኑት (ሰጋጆች)፤

5. ለእነዚያ እነርሱ ከስግደታቸው ዘንጊዎች ለሆኑት (ሰጋጆች)፤

ٱلَّذِينَ هُمۡ يُرَآءُونَ

6. ለእነዚያ እነርሱ ይዩልኝ ባዮች ለሆኑት፤

6. ለእነዚያ እነርሱ ይዩልኝ ባዮች ለሆኑት፤

وَيَمۡنَعُونَ ٱلۡمَاعُونَ

7. የዕቃ ትውስትንም ሰዎችን የሚከለክሉ ለሆኑት ሁሉ ወዮላቸው::

7. የዕቃ ትውስትንም ሰዎችን የሚከለክሉ ለሆኑት ሁሉ ወዮላቸው::