امهري ژباړه - محمد صادق

د قرآن کریم د ماناګانو ژباړه

د شیخ محمد صادق او محمد الثاني حبيب لخوا ژباړل شوې ده. دې ته د رواد الترجمة مرکز تر څارنې لاندې انکشاف ورکړل شوی، او اصلي ژباړې ته د نظرونو څرګندولو، ارزونې، او دوامداره پرمختګ او بیاکتنې لپاره فرصت شتون لري.

QR Code https://quran.islamcontent.com/ps/amharic_sadiq

وَيۡلٞ لِّكُلِّ هُمَزَةٖ لُّمَزَةٍ

ለሃሜተኛ ለዘላፊ ሁሉ ወዮለት፡፡

ለሃሜተኛ ለዘላፊ ሁሉ ወዮለት፡፡

ٱلَّذِي جَمَعَ مَالٗا وَعَدَّدَهُۥ

ለዚያ ገንዘብን የሰበሰበና የቆጣጠረው (ያደለበውም) ለኾነ ፤(ወዮለት)፡፡

ለዚያ ገንዘብን የሰበሰበና የቆጣጠረው (ያደለበውም) ለኾነ ፤(ወዮለት)፡፡

يَحۡسَبُ أَنَّ مَالَهُۥٓ أَخۡلَدَهُۥ

ገንዘቡ የሚያዘወትረው መኾኑን ያስባል፡፡

ገንዘቡ የሚያዘወትረው መኾኑን ያስባል፡፡

كَلَّاۖ لَيُنۢبَذَنَّ فِي ٱلۡحُطَمَةِ

ይከልከል፤ በሰባሪይቱ (እሳት) ውስጥ በእርግጥ ይጣላል፡፡

ይከልከል፤ በሰባሪይቱ (እሳት) ውስጥ በእርግጥ ይጣላል፡፡

وَمَآ أَدۡرَىٰكَ مَا ٱلۡحُطَمَةُ

ሰባሪይቱም ምን እንደ ኾነች ምን አሳወቀህ?

ሰባሪይቱም ምን እንደ ኾነች ምን አሳወቀህ?

نَارُ ٱللَّهِ ٱلۡمُوقَدَةُ

የተነደደችው የአላህ እሳት ናት፡፡

የተነደደችው የአላህ እሳት ናት፡፡

ٱلَّتِي تَطَّلِعُ عَلَى ٱلۡأَفۡـِٔدَةِ

ያቺ በልቦች ላይ የምትዘልቅ የኾነችው፡፡

ያቺ በልቦች ላይ የምትዘልቅ የኾነችው፡፡

إِنَّهَا عَلَيۡهِم مُّؤۡصَدَةٞ

እርሷ በእርግጥ በእነርሱ ላይ የተዘጋጀች ናት፡፡

እርሷ በእርግጥ በእነርሱ ላይ የተዘጋጀች ናት፡፡

فِي عَمَدٖ مُّمَدَّدَةِۭ

በተዘረጋች አዕማድ ውስጥ (የተዘጋች ናት)፡፡

በተዘረጋች አዕማድ ውስጥ (የተዘጋች ናት)፡፡