امهري ژباړه - محمد صادق

د قرآن کریم د ماناګانو ژباړه

د شیخ محمد صادق او محمد الثاني حبيب لخوا ژباړل شوې ده. دې ته د رواد الترجمة مرکز تر څارنې لاندې انکشاف ورکړل شوی، او اصلي ژباړې ته د نظرونو څرګندولو، ارزونې، او دوامداره پرمختګ او بیاکتنې لپاره فرصت شتون لري.

QR Code https://quran.islamcontent.com/ps/amharic_sadiq

أَرَءَيۡتَ ٱلَّذِي يُكَذِّبُ بِٱلدِّينِ

ያንን በምርመራው የሚያስተባብለውን አየህን? (ዐወቅከውን?)

ያንን በምርመራው የሚያስተባብለውን አየህን? (ዐወቅከውን?)

فَذَٰلِكَ ٱلَّذِي يَدُعُّ ٱلۡيَتِيمَ

ይህም ያ የቲምን በኀይል የሚገፈትረው፤

ይህም ያ የቲምን በኀይል የሚገፈትረው፤

وَلَا يَحُضُّ عَلَىٰ طَعَامِ ٱلۡمِسۡكِينِ

ድኻንም በማብላት ላይ የማያግባባው ሰው ነው፡፡

ድኻንም በማብላት ላይ የማያግባባው ሰው ነው፡፡

فَوَيۡلٞ لِّلۡمُصَلِّينَ

ወዮላቸው ለሰጋጆች፡፡

ወዮላቸው ለሰጋጆች፡፡

ٱلَّذِينَ هُمۡ عَن صَلَاتِهِمۡ سَاهُونَ

ለእነዚያ እነርሱ ከስግደታቸው ዘንጊዎች ለኾኑት፤ (ሰጋጆች)፡፡

ለእነዚያ እነርሱ ከስግደታቸው ዘንጊዎች ለኾኑት፤ (ሰጋጆች)፡፡

ٱلَّذِينَ هُمۡ يُرَآءُونَ

ለእነዚያ እነርሱ ይዩልኝ ባዮች ለኾኑት፡፡

ለእነዚያ እነርሱ ይዩልኝ ባዮች ለኾኑት፡፡

وَيَمۡنَعُونَ ٱلۡمَاعُونَ

የዕቃ ትውስትንም (ሰዎችን) የሚከለክሉ ለኾኑት (ወዮላቸው)፡፡

የዕቃ ትውስትንም (ሰዎችን) የሚከለክሉ ለኾኑት (ወዮላቸው)፡፡