Header Include

الترجمة الأمهرية - محمد صادق

ترجمها الشيخ محمد صادق ومحمد الثاني حبيب. تم تطويرها بإشراف مركز رواد الترجمة، ويتاح الإطلاع على الترجمة الأصلية لغرض إبداء الرآي والتقييم والتطوير المستمر.

QR Code https://quran.islamcontent.com/91/amharic_sadiq

لِإِيلَٰفِ قُرَيۡشٍ

ቁረይሽን ለማላመድ (ባለዝሆኖቹን አጠፋ)፡፡

ቁረይሽን ለማላመድ (ባለዝሆኖቹን አጠፋ)፡፡

إِۦلَٰفِهِمۡ رِحۡلَةَ ٱلشِّتَآءِ وَٱلصَّيۡفِ

የብርድና የበጋን ወራት ጉዞ ሊያላምዳቸው ይህንን ሠራ፡፡

የብርድና የበጋን ወራት ጉዞ ሊያላምዳቸው ይህንን ሠራ፡፡

فَلۡيَعۡبُدُواْ رَبَّ هَٰذَا ٱلۡبَيۡتِ

ስለዚህ የዚህን ቤት (የከዕባን) ጌታ ይግገዙ፡፡

ስለዚህ የዚህን ቤት (የከዕባን) ጌታ ይግገዙ፡፡

ٱلَّذِيٓ أَطۡعَمَهُم مِّن جُوعٖ وَءَامَنَهُم مِّنۡ خَوۡفِۭ

ያንን ከረኃብ ያበላቸውን ከፍርሃትም ያረካቸውን (ጌታ ያምልኩ)፡፡

ያንን ከረኃብ ያበላቸውን ከፍርሃትም ያረካቸውን (ጌታ ያምልኩ)፡፡
Footer Include