Header Include

الترجمة الأمهرية - محمد صادق

ترجمها الشيخ محمد صادق ومحمد الثاني حبيب. تم تطويرها بإشراف مركز رواد الترجمة، ويتاح الإطلاع على الترجمة الأصلية لغرض إبداء الرآي والتقييم والتطوير المستمر.

QR Code https://quran.islamcontent.com/91/amharic_sadiq

قُلۡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلۡكَٰفِرُونَ

በላቸው «እናንተ ከሓዲዎች ሆይ!

በላቸው «እናንተ ከሓዲዎች ሆይ!

لَآ أَعۡبُدُ مَا تَعۡبُدُونَ

«ያንን የምትግገዙትን (ጣዖት አሁን) አልግገዛም፡፡

«ያንን የምትግገዙትን (ጣዖት አሁን) አልግገዛም፡፡

وَلَآ أَنتُمۡ عَٰبِدُونَ مَآ أَعۡبُدُ

«እናንተም እኔ የምግገዛውን (አምላክም አሁን) ተገዢዎች አይደላችሁም፡፡

«እናንተም እኔ የምግገዛውን (አምላክም አሁን) ተገዢዎች አይደላችሁም፡፡

وَلَآ أَنَا۠ عَابِدٞ مَّا عَبَدتُّمۡ

«እኔም ያንን የተገዛችሁትን (ወደፊት) ተገዢ አይደለሁም፡፡

«እኔም ያንን የተገዛችሁትን (ወደፊት) ተገዢ አይደለሁም፡፡

وَلَآ أَنتُمۡ عَٰبِدُونَ مَآ أَعۡبُدُ

«እናንተም እኔ የምግገዛውን (ወደፊት) ተገዢዎች አይደላችሁም፡፡

«እናንተም እኔ የምግገዛውን (ወደፊት) ተገዢዎች አይደላችሁም፡፡

لَكُمۡ دِينُكُمۡ وَلِيَ دِينِ

«ለእናንተ ሃይማኖታችሁ አልላችሁ፡፡ ለእኔም ሃይማኖቴ አለኝ፡፡

«ለእናንተ ሃይማኖታችሁ አልላችሁ፡፡ ለእኔም ሃይማኖቴ አለኝ፡፡
Footer Include