الترجمة الأمهرية - محمد صادق
ترجمها الشيخ محمد صادق ومحمد الثاني حبيب. تم تطويرها بإشراف مركز رواد الترجمة، ويتاح الإطلاع على الترجمة الأصلية لغرض إبداء الرآي والتقييم والتطوير المستمر.
إِنَّآ أَعۡطَيۡنَٰكَ ٱلۡكَوۡثَرَ
እኛ በጣም ብዙ በጎ ነገሮችን ሰጠንህ፡፡
እኛ በጣም ብዙ በጎ ነገሮችን ሰጠንህ፡፡
فَصَلِّ لِرَبِّكَ وَٱنۡحَرۡ
ስለዚህ ለጌታህ ስገድ፤ (በስሙ) ሰዋም፡፡
ስለዚህ ለጌታህ ስገድ፤ (በስሙ) ሰዋም፡፡
إِنَّ شَانِئَكَ هُوَ ٱلۡأَبۡتَرُ
ጠይህ (የሚጠላህ) እርሱ በእርግጥ (ዘሩ) የተቆረጠው ነው፡፡
ጠይህ (የሚጠላህ) እርሱ በእርግጥ (ዘሩ) የተቆረጠው ነው፡፡
مشاركة عبر