ترجمهى امهاری - محمد صادق
ترجمه معانی قرآن کریم
مترجم: شیخ محمدصادق و محمد الثانی حبیب. تحت نظارت مرکز ترجمهى رواد توسعه یافته است، و ترجمهى اصلى آن برای ارائهى راى، ارزیابی و توسعهى مستمر در دسترس میباشد.
أَلَمۡ تَرَ كَيۡفَ فَعَلَ رَبُّكَ بِأَصۡحَٰبِ ٱلۡفِيلِ
በዝሆኑ ባለቤቶች ጌታህ እንዴት እንደሠራ አላወቅህምን? [1]
[1] ይህ ምእራፍ ከሃዲዎች ከዕባን ለመፍረስ በዝሆን የታጀበ ትልቅ ጦርነት አደራጅተው ሄደው እዚያ ስደርሱ አላህ የዋፎች ሰራዊት ለቆባቸው ደመሰሳቸው። ይህ ምእራፍ ስለዚህ ታርክ ያወሳል።
በዝሆኑ ባለቤቶች ጌታህ እንዴት እንደሠራ አላወቅህምን? [1]
أَلَمۡ يَجۡعَلۡ كَيۡدَهُمۡ فِي تَضۡلِيلٖ
ተንኮላቸውን በጥፋት ውስጥ (ከንቱ) አላደረገምን? (አድርጓል)፡፡
ተንኮላቸውን በጥፋት ውስጥ (ከንቱ) አላደረገምን? (አድርጓል)፡፡
وَأَرۡسَلَ عَلَيۡهِمۡ طَيۡرًا أَبَابِيلَ
በእነርሱም ላይ መንጎች የኾኑን ዎፎች ላከ፡፡
በእነርሱም ላይ መንጎች የኾኑን ዎፎች ላከ፡፡
تَرۡمِيهِم بِحِجَارَةٖ مِّن سِجِّيلٖ
ከተጠበሰ ጭቃ በኾነ ድንጋይ የምትወረውርባቸው የኾነችን፤ (አዕዋፍ)፡፡
ከተጠበሰ ጭቃ በኾነ ድንጋይ የምትወረውርባቸው የኾነችን፤ (አዕዋፍ)፡፡
فَجَعَلَهُمۡ كَعَصۡفٖ مَّأۡكُولِۭ
ቅጠሉ እንደ ተበላ አዝመራም አደረጋቸው፡፡
ቅጠሉ እንደ ተበላ አዝመራም አደረጋቸው፡፡
share_via