ترجمه ى امهاری
ترجمهٔ معانی قرآن کریم به زبان امهری. ترجمهٔ شیخ محمدصادق و محمد الثانی حبیب. مراجعه و تصحیح زیر نظر مرکز ترجمهٔ رواد. ترجمهٔ اصلی به هدف اظهار نظر و ارزشگذاری و بهبود مستمر در معرض نظر خوانندگان قرار دارد
قُلۡ أَعُوذُ بِرَبِّ ٱلنَّاسِ
በል «በሰዎች ፈጣሪ እጠበቃለሁ፡፡
በል «በሰዎች ፈጣሪ እጠበቃለሁ፡፡
مَلِكِ ٱلنَّاسِ
«የሰዎች ሁሉ ንጉሥ በኾነው፡፡
«የሰዎች ሁሉ ንጉሥ በኾነው፡፡
إِلَٰهِ ٱلنَّاسِ
«የሰዎች አምላክ በኾነው፡፡
«የሰዎች አምላክ በኾነው፡፡
مِن شَرِّ ٱلۡوَسۡوَاسِ ٱلۡخَنَّاسِ
«ብቅ እልም ባይ ከኾነው ጎትጓች (ሰይጣን) ክፋት፡፡
«ብቅ እልም ባይ ከኾነው ጎትጓች (ሰይጣን) ክፋት፡፡
ٱلَّذِي يُوَسۡوِسُ فِي صُدُورِ ٱلنَّاسِ
«ከዚያ በሰዎች ልቦች ውስጥ የሚጎተጉት ከኾነው፡፡
«ከዚያ በሰዎች ልቦች ውስጥ የሚጎተጉት ከኾነው፡፡
مِنَ ٱلۡجِنَّةِ وَٱلنَّاسِ
«ከጋኔኖችም ከሰዎችም (ሰይጣናት እጠበቃለሁ በል)፡፡»
«ከጋኔኖችም ከሰዎችም (ሰይጣናት እጠበቃለሁ በል)፡፡»
مشاركة عبر