ترجمه‌ى امهاری - محمد صادق

ترجمه معانی قرآن کریم

مترجم: شیخ محمدصادق و محمد الثانی حبیب. تحت نظارت مرکز ترجمه‌ى رواد توسعه یافته است، و ترجمه‌ى اصلى آن برای ارائه‌ى راى، ارزیابی و توسعه‌ى مستمر در دسترس می‌باشد.

QR Code https://quran.islamcontent.com/fa/amharic_sadiq

قُلۡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلۡكَٰفِرُونَ

በላቸው «እናንተ ከሓዲዎች ሆይ!

በላቸው «እናንተ ከሓዲዎች ሆይ!

لَآ أَعۡبُدُ مَا تَعۡبُدُونَ

«ያንን የምትግገዙትን (ጣዖት አሁን) አልግገዛም፡፡

«ያንን የምትግገዙትን (ጣዖት አሁን) አልግገዛም፡፡

وَلَآ أَنتُمۡ عَٰبِدُونَ مَآ أَعۡبُدُ

«እናንተም እኔ የምግገዛውን (አምላክም አሁን) ተገዢዎች አይደላችሁም፡፡

«እናንተም እኔ የምግገዛውን (አምላክም አሁን) ተገዢዎች አይደላችሁም፡፡

وَلَآ أَنَا۠ عَابِدٞ مَّا عَبَدتُّمۡ

«እኔም ያንን የተገዛችሁትን (ወደፊት) ተገዢ አይደለሁም፡፡

«እኔም ያንን የተገዛችሁትን (ወደፊት) ተገዢ አይደለሁም፡፡

وَلَآ أَنتُمۡ عَٰبِدُونَ مَآ أَعۡبُدُ

«እናንተም እኔ የምግገዛውን (ወደፊት) ተገዢዎች አይደላችሁም፡፡

«እናንተም እኔ የምግገዛውን (ወደፊት) ተገዢዎች አይደላችሁም፡፡

لَكُمۡ دِينُكُمۡ وَلِيَ دِينِ

«ለእናንተ ሃይማኖታችሁ አልላችሁ፡፡ ለእኔም ሃይማኖቴ አለኝ፡፡

«ለእናንተ ሃይማኖታችሁ አልላችሁ፡፡ ለእኔም ሃይማኖቴ አለኝ፡፡