ترجمهى امهاری - محمد صادق
ترجمه معانی قرآن کریم
مترجم: شیخ محمدصادق و محمد الثانی حبیب. تحت نظارت مرکز ترجمهى رواد توسعه یافته است، و ترجمهى اصلى آن برای ارائهى راى، ارزیابی و توسعهى مستمر در دسترس میباشد.
تَبَّتۡ يَدَآ أَبِي لَهَبٖ وَتَبَّ
የአቡ ለሀብ ሁለት እጆች ከሰሩ (ጠፉ፤ እርሱ) ከሰረም፡፡
የአቡ ለሀብ ሁለት እጆች ከሰሩ (ጠፉ፤ እርሱ) ከሰረም፡፡
مَآ أَغۡنَىٰ عَنۡهُ مَالُهُۥ وَمَا كَسَبَ
ከእርሱ ገንዘቡና ያም ያፈራው ሁሉ ምንም አልጠቀመውም፡፡
ከእርሱ ገንዘቡና ያም ያፈራው ሁሉ ምንም አልጠቀመውም፡፡
سَيَصۡلَىٰ نَارٗا ذَاتَ لَهَبٖ
የመንቀልቀል ባለቤት የኾነችን እሳት በእርግጥ ይገባል፡፡
የመንቀልቀል ባለቤት የኾነችን እሳት በእርግጥ ይገባል፡፡
وَٱمۡرَأَتُهُۥ حَمَّالَةَ ٱلۡحَطَبِ
ሚስቱም (ትገባለች)፤ እንጨት ተሸካሚ ስትኾን፡፡
ሚስቱም (ትገባለች)፤ እንጨት ተሸካሚ ስትኾን፡፡
فِي جِيدِهَا حَبۡلٞ مِّن مَّسَدِۭ
በአንገትዋ ላይ ከጭረት የኾነ ገመድ ያለባት ስትኾን፡፡
በአንገትዋ ላይ ከጭረት የኾነ ገመድ ያለባት ስትኾን፡፡
share_via