Header Include

Vertimas į amharų k. - Afrikos akademija

Išvertė Muchamed Zain Zahr Ad-Din. Išleido Afrikos akademija.

QR Code https://quran.islamcontent.com/lt/amharic_zain

ٱقۡرَأۡ بِٱسۡمِ رَبِّكَ ٱلَّذِي خَلَقَ

1. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!) በዚያ (ሁሉንም ነገር) በፈጠረ ጌታህ ስም (ጀምርና) አንብብ! [1]

[1] ይህ አንቀጽና ቀጥሎ ያሉት ከቁርአን መጀመሪያ የወረዱ አንቀጾች ናቸው። በኑር ተራራ ላይ በምገኘው የሂራእ ዋሻ ውስጥ ነቢዩ ሰ/ዐ/ወ/ ኸልዋ ወጥተው እያሉ ነው የወረደባቸው። (ቡኻሪና ሙስሊም፤ የወህይ አጀማመር ምእራፍ)
1. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!) በዚያ (ሁሉንም ነገር) በፈጠረ ጌታህ ስም (ጀምርና) አንብብ! [1]

خَلَقَ ٱلۡإِنسَٰنَ مِنۡ عَلَقٍ

2. ሰውን ከረጋ ደም በፈጠረው (ጌታህ ስም)::

2. ሰውን ከረጋ ደም በፈጠረው (ጌታህ ስም)::

ٱقۡرَأۡ وَرَبُّكَ ٱلۡأَكۡرَمُ

3. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!) አንብብ! ጌታህም በጣም ቸር ነው::

3. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!) አንብብ! ጌታህም በጣም ቸር ነው::

ٱلَّذِي عَلَّمَ بِٱلۡقَلَمِ

4. ያ በብዕር ያስተማረ (ጌታ)፤

4. ያ በብዕር ያስተማረ (ጌታ)፤

عَلَّمَ ٱلۡإِنسَٰنَ مَا لَمۡ يَعۡلَمۡ

5. የሰውን ልጅ ያላወቀውን ሁሉ ያሳወቀ (ጌታ)::

5. የሰውን ልጅ ያላወቀውን ሁሉ ያሳወቀ (ጌታ)::

كَلَّآ إِنَّ ٱلۡإِنسَٰنَ لَيَطۡغَىٰٓ

6. በእውነቱ የሰው ልጅ ወሰንን ያልፋል::

6. በእውነቱ የሰው ልጅ ወሰንን ያልፋል::

أَن رَّءَاهُ ٱسۡتَغۡنَىٰٓ

7. ራሱን የተብቃቃ ሆኖ በማየቱ ምክንያት

7. ራሱን የተብቃቃ ሆኖ በማየቱ ምክንያት

إِنَّ إِلَىٰ رَبِّكَ ٱلرُّجۡعَىٰٓ

8. መመለሻው ወደ ጌታህ ብቻ ነው::

8. መመለሻው ወደ ጌታህ ብቻ ነው::

أَرَءَيۡتَ ٱلَّذِي يَنۡهَىٰ

9. ያንን የሚከለክለውን አየህን?

9. ያንን የሚከለክለውን አየህን?

عَبۡدًا إِذَا صَلَّىٰٓ

10. ባሪያን በሰገደ ጊዜ (የሚከለክለውን):

10. ባሪያን በሰገደ ጊዜ (የሚከለክለውን):

أَرَءَيۡتَ إِن كَانَ عَلَى ٱلۡهُدَىٰٓ

11. እስቲ ንገረኝ (ተከልካዩ ባሪያየ) በትክክል መንገድ ላይ ቢሆን፤

11. እስቲ ንገረኝ (ተከልካዩ ባሪያየ) በትክክል መንገድ ላይ ቢሆን፤

أَوۡ أَمَرَ بِٱلتَّقۡوَىٰٓ

12. ወይም (ፈጣሪውን) በመፍራት ቢያዝ ምን እንደሚሆን አየህን?

12. ወይም (ፈጣሪውን) በመፍራት ቢያዝ ምን እንደሚሆን አየህን?

أَرَءَيۡتَ إِن كَذَّبَ وَتَوَلَّىٰٓ

13. እስቲ ንገረኝ (ከልካዩ) ቢያስተባብልና ከእምነት ቢሸሽ፤

13. እስቲ ንገረኝ (ከልካዩ) ቢያስተባብልና ከእምነት ቢሸሽ፤

أَلَمۡ يَعۡلَم بِأَنَّ ٱللَّهَ يَرَىٰ

14. አላህ የሚያይ መሆኑን አያውቅምን?

14. አላህ የሚያይ መሆኑን አያውቅምን?

كَلَّا لَئِن لَّمۡ يَنتَهِ لَنَسۡفَعَۢا بِٱلنَّاصِيَةِ

15. ይታቀብ፤ የማይከለከል ከሆነ አናቱን ይዘን አንጎትተዋለን::

15. ይታቀብ፤ የማይከለከል ከሆነ አናቱን ይዘን አንጎትተዋለን::

نَاصِيَةٖ كَٰذِبَةٍ خَاطِئَةٖ

16. ያቺን ውሸታምና ስህተተኛ የሆነችውን አናቱን::

16. ያቺን ውሸታምና ስህተተኛ የሆነችውን አናቱን::

فَلۡيَدۡعُ نَادِيَهُۥ

17. ሸንጎውንም ይጥራ፤

17. ሸንጎውንም ይጥራ፤

سَنَدۡعُ ٱلزَّبَانِيَةَ

18. እኛም ዘበኞቻችንን እንጠራለን::

18. እኛም ዘበኞቻችንን እንጠራለን::

كَلَّا لَا تُطِعۡهُ وَٱسۡجُدۡۤ وَٱقۡتَرِب۩

19. በጭራሽ፤ (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!) ይህን ለሚል ከሓዲ አትታዘዘው፤ ስገድ፤ ወደ አላህም ተቃረብ። [1]

[1] እዚህ የንባብ ሱጁድ አለ። ይህ የመጨረሻ ሱጁድ ነው።
19. በጭራሽ፤ (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!) ይህን ለሚል ከሓዲ አትታዘዘው፤ ስገድ፤ ወደ አላህም ተቃረብ። [1]
Footer Include