Amharische Übersetzung - Akademie Afrika

Übersetzung der Bedeutungen des Edlen Korans

Übersetzt von Muhammad Zain Zaher Al-Din. Herausgegeben von der Afrika-Akademie.

QR Code https://quran.islamcontent.com/de/amharic_zain

وَٱلۡعَٰدِيَٰتِ ضَبۡحٗا

1. እያለከለኩ ሩዋጮች በሆኑ (ፈረሶች)፤

1. እያለከለኩ ሩዋጮች በሆኑ (ፈረሶች)፤

فَٱلۡمُورِيَٰتِ قَدۡحٗا

2. ምድርን በሸሆናቸው እያጋጩ የእሳት ብልጭታን አውጪዎች በሆኑትም (ፈረሶች)፤

2. ምድርን በሸሆናቸው እያጋጩ የእሳት ብልጭታን አውጪዎች በሆኑትም (ፈረሶች)፤

فَٱلۡمُغِيرَٰتِ صُبۡحٗا

3. በማለዳ (በጧት) ወራሪዎች በሆኑትም ፈረሶች፤

3. በማለዳ (በጧት) ወራሪዎች በሆኑትም ፈረሶች፤

فَأَثَرۡنَ بِهِۦ نَقۡعٗا

4. በእርሱም አቧራን በቀሰቀሱት፤

4. በእርሱም አቧራን በቀሰቀሱት፤

فَوَسَطۡنَ بِهِۦ جَمۡعًا

5.በፈረሰኞቻቸው በኩል (የጠላት) ስብስብ መሀልን በተጋፈጡትም (ፈረሶች) እምላለሁ።

5.በፈረሰኞቻቸው በኩል (የጠላት) ስብስብ መሀልን በተጋፈጡትም (ፈረሶች) እምላለሁ።

إِنَّ ٱلۡإِنسَٰنَ لِرَبِّهِۦ لَكَنُودٞ

6. የሰው ልጅ ለጌታው ብርቱ ከሓዲ ነው::

6. የሰው ልጅ ለጌታው ብርቱ ከሓዲ ነው::

وَإِنَّهُۥ عَلَىٰ ذَٰلِكَ لَشَهِيدٞ

7. እርሱም በዚያ ክህደቱ ላይ መስካሪ ነው::

7. እርሱም በዚያ ክህደቱ ላይ መስካሪ ነው::

وَإِنَّهُۥ لِحُبِّ ٱلۡخَيۡرِ لَشَدِيدٌ

8. እርሱም ገንዘብን በመውደድ ላይ በጣም ብርቱ ነው::

8. እርሱም ገንዘብን በመውደድ ላይ በጣም ብርቱ ነው::

۞ أَفَلَا يَعۡلَمُ إِذَا بُعۡثِرَ مَا فِي ٱلۡقُبُورِ

9. የሰው ልጅ በመቃብሮች ዉስጥ ያሉት ሙታን ሁሉ በተቀሰቀሱ ጊዜ ምን እንደሚከሰት አያውቅምን?

9. የሰው ልጅ በመቃብሮች ዉስጥ ያሉት ሙታን ሁሉ በተቀሰቀሱ ጊዜ ምን እንደሚከሰት አያውቅምን?

وَحُصِّلَ مَا فِي ٱلصُّدُورِ

10. በልቦች ውስጥ ያለዉም ሁሉ በተገለጸ ጊዜ እንዴት እንደሚሆን አያውቅምን?

10. በልቦች ውስጥ ያለዉም ሁሉ በተገለጸ ጊዜ እንዴት እንደሚሆን አያውቅምን?

إِنَّ رَبَّهُم بِهِمۡ يَوۡمَئِذٖ لَّخَبِيرُۢ

11. ጌታቸው በዚያ ቀን በእነርሱ ነገር በእርግጥ ውስጠ አዋቂ ነው::

11. ጌታቸው በዚያ ቀን በእነርሱ ነገር በእርግጥ ውስጠ አዋቂ ነው::