Amharische Übersetzung - Akademie Afrika
Übersetzung der Bedeutungen des Edlen Korans
Übersetzt von Muhammad Zain Zaher Al-Din. Herausgegeben von der Afrika-Akademie.
أَلَمۡ نَشۡرَحۡ لَكَ صَدۡرَكَ
1. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!) ልብህን ላንተ አላሰፋንልህም?
1. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!) ልብህን ላንተ አላሰፋንልህም?
وَوَضَعۡنَا عَنكَ وِزۡرَكَ
2. ሸክምህንም አወረድንልህ?
2. ሸክምህንም አወረድንልህ?
ٱلَّذِيٓ أَنقَضَ ظَهۡرَكَ
3. ያንን ጀርባህን ያከበደውን (ሸክም)
3. ያንን ጀርባህን ያከበደውን (ሸክም)
وَرَفَعۡنَا لَكَ ذِكۡرَكَ
4. መወሳትህንም ከፍ አላደረግንልህ?
4. መወሳትህንም ከፍ አላደረግንልህ?
فَإِنَّ مَعَ ٱلۡعُسۡرِ يُسۡرًا
5. እናም ከችግር ጋር በእርግጥ ምቾት አለ::
5. እናም ከችግር ጋር በእርግጥ ምቾት አለ::
إِنَّ مَعَ ٱلۡعُسۡرِ يُسۡرٗا
6. ከችግር ጋር በእርግጥ ምቾት አለ::
6. ከችግር ጋር በእርግጥ ምቾት አለ::
فَإِذَا فَرَغۡتَ فَٱنصَبۡ
7. (የጀመርከውን ጥሩ ስራ) በጨረስክ ጊዜ ወደ ሌላ ጥሩ ስራ ቀጥል (አስከትል)።
7. (የጀመርከውን ጥሩ ስራ) በጨረስክ ጊዜ ወደ ሌላ ጥሩ ስራ ቀጥል (አስከትል)።
وَإِلَىٰ رَبِّكَ فَٱرۡغَب
8. ክጃሎትህንም ወደ ጌታህ ብቻ አድርግ።
8. ክጃሎትህንም ወደ ጌታህ ብቻ አድርግ።
share_via