Amharische Übersetzung - Akademie Afrika
Übersetzung der Bedeutungen des Edlen Korans
Übersetzt von Muhammad Zain Zaher Al-Din. Herausgegeben von der Afrika-Akademie.
لِإِيلَٰفِ قُرَيۡشٍ
1. ቁረይሽን ለማላመድ (ባለ ዝሆኖቹን አጠፋ)::
1. ቁረይሽን ለማላመድ (ባለ ዝሆኖቹን አጠፋ)::
إِۦلَٰفِهِمۡ رِحۡلَةَ ٱلشِّتَآءِ وَٱلصَّيۡفِ
2. የክረምትንና የበጋን ወራት ጉዞዎች ሊያላምዳቸው ይህንን ሰራ፤
2. የክረምትንና የበጋን ወራት ጉዞዎች ሊያላምዳቸው ይህንን ሰራ፤
فَلۡيَعۡبُدُواْ رَبَّ هَٰذَا ٱلۡبَيۡتِ
3. ስለዚህም የዚህን ቤት (የካዕባን) ጌታ ብቻ ያምልኩ::
3. ስለዚህም የዚህን ቤት (የካዕባን) ጌታ ብቻ ያምልኩ::
ٱلَّذِيٓ أَطۡعَمَهُم مِّن جُوعٖ وَءَامَنَهُم مِّنۡ خَوۡفِۭ
4. ያንን ከርኃብ ያበላቸውን፤ ከፍርሃትም ያዳናቸውን (ጌታ ብቻ ያምልኩ)::
4. ያንን ከርኃብ ያበላቸውን፤ ከፍርሃትም ያዳናቸውን (ጌታ ብቻ ያምልኩ)::
share_via