Amharische Übersetzung - Akademie Afrika

Übersetzung der Bedeutungen des Edlen Korans

Übersetzt von Muhammad Zain Zaher Al-Din. Herausgegeben von der Afrika-Akademie.

QR Code https://quran.islamcontent.com/de/amharic_zain

وَٱلتِّينِ وَٱلزَّيۡتُونِ

1. በበለስና፤ በወይራ ዛፍ እምላለሁ፣

1. በበለስና፤ በወይራ ዛፍ እምላለሁ፣

وَطُورِ سِينِينَ

2. በሲና ተራራም፤

2. በሲና ተራራም፤

وَهَٰذَا ٱلۡبَلَدِ ٱلۡأَمِينِ

3. በዚህ በጸጥተኛው (ጸጥታ በነገሰበት) አገር መካም እምላለሁ።

3. በዚህ በጸጥተኛው (ጸጥታ በነገሰበት) አገር መካም እምላለሁ።

لَقَدۡ خَلَقۡنَا ٱلۡإِنسَٰنَ فِيٓ أَحۡسَنِ تَقۡوِيمٖ

4. በርግጥ ሰውን በጣም በአማረ አቋም ላይ ፈጠርነው::

4. በርግጥ ሰውን በጣም በአማረ አቋም ላይ ፈጠርነው::

ثُمَّ رَدَدۡنَٰهُ أَسۡفَلَ سَٰفِلِينَ

5. ከዚያም (ከፊሉን) ከበታቾች ሁሉ በታች አድርገን መለስነው::

5. ከዚያም (ከፊሉን) ከበታቾች ሁሉ በታች አድርገን መለስነው::

إِلَّا ٱلَّذِينَ ءَامَنُواْ وَعَمِلُواْ ٱلصَّٰلِحَٰتِ فَلَهُمۡ أَجۡرٌ غَيۡرُ مَمۡنُونٖ

6. እነዚያ በአላህ ያመኑትና መልካም ተግባራት የሰሩት ሲቀሩ ለእነርሱማ የማይቋረጥ ምንዳ አለላቸው::

6. እነዚያ በአላህ ያመኑትና መልካም ተግባራት የሰሩት ሲቀሩ ለእነርሱማ የማይቋረጥ ምንዳ አለላቸው::

فَمَا يُكَذِّبُكَ بَعۡدُ بِٱلدِّينِ

7. (የሰው ልጅ ሆይ) ታዲያ ከዚህ (እውነታ) በኋላ በፍርዱ ምን አስተባባይ አደረገህ?

7. (የሰው ልጅ ሆይ) ታዲያ ከዚህ (እውነታ) በኋላ በፍርዱ ምን አስተባባይ አደረገህ?

أَلَيۡسَ ٱللَّهُ بِأَحۡكَمِ ٱلۡحَٰكِمِينَ

8. አላህ ከፈራጆች ሁሉ ይበልጥ ፈራጅ አይደለምን?

8. አላህ ከፈራጆች ሁሉ ይበልጥ ፈራጅ አይደለምን?