Amharische Übersetzung - Akademie Afrika
Übersetzung der Bedeutungen des Edlen Korans
Übersetzt von Muhammad Zain Zaher Al-Din. Herausgegeben von der Afrika-Akademie.
إِنَّآ أَعۡطَيۡنَٰكَ ٱلۡكَوۡثَرَ
1. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!) እኛ በጣም ብዙ በጎ ነገሮችን ሰጠንህ።
1. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!) እኛ በጣም ብዙ በጎ ነገሮችን ሰጠንህ።
فَصَلِّ لِرَبِّكَ وَٱنۡحَرۡ
2. ስለዚህ ለጌታህ ብቻ ስገድ:: በስሙም ብቻ ሰዋ።
2. ስለዚህ ለጌታህ ብቻ ስገድ:: በስሙም ብቻ ሰዋ።
إِنَّ شَانِئَكَ هُوَ ٱلۡأَبۡتَرُ
3. የሚጠላህ ሁሉ እርሱ በእርግጥ ዘሩ የተቆረጠው ነው።
3. የሚጠላህ ሁሉ እርሱ በእርግጥ ዘሩ የተቆረጠው ነው።
share_via